Joshua 21:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓሌታት ደቂ ቄሓት፡ ካብ ደቂ ቄሓት ዝተረፉ ሌዋውያን ድማ፡ ካብ ነገድ ኤፍሬም ብዕጫኦም ዝረኸብዎ ከተማታት ረኸቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለቀሩትም ለሌዋውያኑ ለቀዓት ልጆች የዕጣቸው ከተሞች ከኤፍሬም ነገድ ደረሱአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለቀሩትም ለቀዓት ልጆች ወገኖች ሌዋውያን የዕጣቸው ከተሞች ከኤፍሬም ነገድ ደረሱአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለቀሩትም ለቀዓት ልጆች የሌዋውያን ለሆኑ የቀዓት ወገኖች የዕጣቸው ከተሞች ከኤፍሬም ነገድ ደረሱአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አቴዳ ቃሃታ ያራቱ፥ ሌዊያ ዛረ ግድያዋንቱ ኤፍሬማ ዛራቱዋ ካታማቱዋፐ ሻክና አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Atteeda K'ahaata yaratuu, Leewiyaa zare gidiyaawanttu Efireema zaratuwaa katamatuwaappe shaakkina akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hankko attida Lewe naa Qa7aate zaretas Efreeme qommotappe hayssafe kaalli dizayssi saaman gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃንኮ ኣቲዳ ሌዌ ና ቃኣቴ ዛሬታስ ኤፍሬሜ ቆሞታፔ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሲ ሳማን ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሌወ ኮቸ ግድዳ፥ አትዳ ቃሃታ ኮቻስ፥ ኤፍሬማስ እመትዳ ቢታፈ ሻከትድ እመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Leewe koche gidida, attida Qahaata kochaas, Efreemas imetida biittafe shaaketidi imetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሌዊ ልጅ የቀዓት ጐሣዎች ለሆኑት ለሌሎቹ ደግሞ ከኤፍሬም ነገድ ላይ ተከፍለው የሚከተሉት ከተሞች በዕጣ ተመደቡላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለቀሩት ከሌዊ ነገድ ለሆኑት የቀዓት ጐሣዎች ከኤፍሬም ነገድ ይዞታ ተከፍሎ ተሰጣቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ዝተረፉ ዓሌታት ደቂ ቀዓት ሌዋውያን፥ ካብ ነገድ ኤፍሬም ብዕፃ ዝበፅሓኦም ከተማታት እዘን ዝስዕባ እየን፦
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ዓሌታት ደቅ ቅሃት ሌዋውያን፡ እቶም ዝተረፉ ደቂ ቀሃት፡ ድማ ከተምታት ዖም ካብ ነገድ ኤፍሬም ዘላ ኸተማ መዕቆቢ ቀታሊ፡ ሴኬም ምስ ከባቢአን ጌዘር ምስ ከባቢኣን፡