Joshua 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ጌርሾን ድማ ካብ ዓሌታት ነገድ ኢሳኮርን ካብ ነገድ ኣሸርን ካብ ነገድ ንፍታሌምን ካብ ፍርቂ ነገድ ምናሴን ኣብ ባሳን ዓሰርተ ሰለስተ ከተማታት ብዕጫ ረኸቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ተሰጡአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ አሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ሆኑላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ወሰዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ገርሾና ያራቱ ይሳኮራ ዛራቱዋፐ፥ አሴራ ዛራቱዋፐ፥ ንፍታሌማ ዛራቱዋፐነ ባሳነን ደእያ ምናሰ ዛራቱዋ ባጋፐ ታማነ ሄዙ ካታማቱዋ ሳማን አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gershshoona yaratuu Yisaakoora zaratuwaappe, Aaseera zaratuwaappe, Nifttaaleema zaratuwaappenne Baasaanen de'iyaa Minaase zaratuwaa baggappe tammanne heezzu katamatuwaa saaman akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gershoone zereththatas Yisakooreppe, Aaseereppe, Niftaalemeppenne Baasaanen diza Minaases bagga qommotappe 13 katamati saaman gakkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌርሾኔ ዜሬታስ ዪሳኮሬፔ፥ ኣሴሬፔ፥ ኒፍታሌሜፔኔ ባሳኔን ዲዛ ሚናሴስ ባጋ ቆሞታፔ 13 ካታማቲ ሳማን ጋኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ገድሶና ኮቻይ፥ ይሳኮራ፥ አሴራ ንፍታለመነ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ምናሰ ኮቻፈ ታማነ ሄ ካታማታ ሳማን ኤክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gedisoona kochay, Yisakoora, Aseera Niftaalemenne doloha baggan de7iya Minaase kochaafe tammanne heedzu katamata saaman ekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለጌርሶን ዝርያዎች ከይሳኮር፣ ከአሴር፣ ከንፍታሌም ነገድ ጐሣዎችና ባሳን ውስጥ ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ጐሣዎች ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለጌርሾን ጐሣ ከይሳኮር፥ ከአሴር፥ ከንፍታሌምና በባሳን ካለው ከምሥራቅ ምናሴ ግዛት ይዞታዎች ተከፍለው ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ ጌድሶን ከዓ ኻብ ዓሌታት ነገድ ይሳኮርን ካብ ነገድ ኣሴርን ካብ ነገድ ንፍታሌምን ካብቶም ኣብ ባሳን ዝነብሩ ፍርቂ ነገድ ምናሴን ብዕፃ ዓሰርተ ሰለስተ ኸተማታት በፅሓኦም።
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ ጌርሾን ከአ ካብ ዓሌታት ነገድ ይሳክርን ካብ ነገድ ኣሴርን ካብ ነገድ ንፍታሌምን ካብ ፍረቕ ነገድ ምናሴን ኣብ ባሳን ብዕጭ ዓሰርተው ስለስተ ኸተማ በጽሖም።