Joshua 22:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ድማ ኢና፡ ንዓና ወይ ንወለዶታትና ኣብ መጻኢ ከምዚ እንተ በሉና፡ እንደገና ከምዚ ክንብል ንኽእል ኢና ዝበልና፡ ነቲ ኣቦታትና ንዝሓርር መስዋእቲ ዘይኰነስ፡ ኣብነት እቲ ኣቦታትና ዝገበርዎ መሰውኢ እግዚኣብሄር ርኣዩ። ከምኡ ውን ንመስዋእቲ ኣይኮነን፤ ኣብ መንጎናን ኣብ መንጎኹምን ግን ምስክር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኋላ ይህ በተደረገ ጊዜ ነገ ለእኛ ወይም ለትውልዳችን ይህን ሲሉ፥ እኛ፦ እነሆ፥ አባቶቻችን ያደረጉትን የእግዚአብሔርን መሠዊያ ምሳሌ እዩ፤ በእኛና በእናንተ መካከል ምስክር ነው እንጂ ስለሚቃጠል መሥዋዕትና ስለ ቍርባን አይደለም እንላለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም አልን። በሚመጣው ዘመን ለእኛ ወይም ለትውልዳችን ይህን ሲሉ፥ እኛ። እነሆ፥ አባቶቻችን ያደረጉትን የእግዚአብሔርን መሠዊያ ምሳሌ እዩ፤ በእኛና በእናንተ መካከል ምስክር ነው እንጂ ስለሚቃጠል መሥዋዕትና ስለ ሌላ መሥዋዕት አይደለም እንላለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም እንዲህ አልን፦ በሚመጣው ዘመን ለእኛ ወይም ለትውልዳችን ይህን ሲሉ እኛ እንዲህ እንላለን፦ ‘እነሆ፥ አባቶቻችን የሠሩትን የጌታን መሠዊያ ምሳሌ እዩ፤ በእኛና በእናንተ መካከል ምስክር ነው እንጂ የሚቃጠል መሥዋዕትንና ሌላ መሥዋዕትን ለማቅረብ አይደለም።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ጌላዳን ኑና ዎይ ኑ የለታ ዎድያፐ ሄዋዳን ጎፐ፥ ኑን ኡንቱንቶ ዛሪደ፥ ‘ጾሳዉ ያርሽያ ሳኣ ሌምሱዋ ሀዋ በእተ። ሀዋ ኑ አዎቱ ጹግያ ያርሹዋነ ሀራ ያርሹዋ ያርሻናሳ ግደናን፥ ህንተፐነ ኑፐነ ግዱዋን ማርካ ግዳና ማላ ግምቤድኖ’ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu geellaadan nuuna woy nu yeletaa wodiyaappe hewaadan gooppe, nuuni unttunttoo zaariide, ‹S'oossaw yarshshiyaa sa'aa leemisuwaa hawaa be'ite. Hawaa nu aawotuu s'uuggiyaa yarshshuwaanne hara yarshshuwaa yarshshanaassa gidennaan, hintteppenne nuuppenne gidduwaan markka gidana mala gimbbeeddino› yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti nuna woykko nu zereththata wodeppe hessaththo giikko nuni isttas zaaridi, ‹Hekko! Nu aawati GODAASSI yarshizasoho leemiso ooththidayssa be7ite. Hayssa nu aawati xuugettiza yarshonne hara yarsho yarshanaas gidontta, inttefenne nuuppe giddon markka gidana mala giigsida› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኑና ዎይኮ ኑ ዜሬታ ዎዴፔ ሄሳ ጊኮ ኑኒ ኢስታስ ዛሪዲ፥ ‹ሄኮ! ኑ ኣዋቲ ጎዳሲ ያርሺዛሶሆ ሌሚሶ ኦዳይሳ ቤኢቴ። ሃይሳ ኑ ኣዋቲ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ሃራ ያርሾ ያርሻናስ ጊዶንታ፥ ኢንቴፌኔ ኑፔ ጊዶን ማርካ ጊዳና ማላ ጊግሲዳ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ዎደፐ ኑኮ ዎይኮ ኑ ኮቻኮ ሄሳዳ ጊኮ፥ ኑ ናይት ዛሪድ፥ ‘ኑ አዋት ጎዳስ ኬፅዳ ያርሾ በሳ ሌምሱዋ ሀይሳ በእተ። ሄስ ህንተ ግዶንነ ኑ ግዶን ማርካ ግዳና መላሳፈ አትሽን፥ ፁሳ ዎይኮ ሀራ ያርሾ ያርሻናሳ ግደና’ ጋናዉ ዳንዳአና መላሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti wodepe nuuko woyko nu kochaako hessada giiko, nu nayti zaaridi, ‘Nu aawati Godaas keexida yarsho bessa leemisuwa haysa be7ite. Hessi hinte giddoninne nu giddon marka gidana melasafe attishin, xuussa woyko hara yarsho yarshanaasa gidenna’ gaanaw danda7ana melasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እኛም፣ ‘ወደ ፊት እኛንም ሆነ ዘሮቻችንን እንዲህ የሚሉ ከሆነ፣ “እነሆ፤ አባቶቻችን የሠሩትን የእግዚአብሔርን መሠዊያ ምሳሌ ተመልከቱ፤ ይህ በእኛና በእናንተ መካከል ምስክር እንዲሆን እንጂ፣ ለሚቃጠል መሥዋዕትና ለሌላ መሥዋዕት ማቅረቢያ አይደለም” ብለን እንመልሳለን’ አልን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ ምናልባት ይህ ነገር ቢሆን የእኛ ዕቅድ፥ ዘሮቻችን፦ ‘ተመልከቱ! የቀድሞ አባቶቻችን የሠሩት መሠዊያ ለእግዚአብሔር ከተሠራው መሠዊያ ጋር አንድ ዐይነት ነው፤ ይኸውም በእኛና በእናንተ ሕዝቦች መካከል ምልክት ሆኖ እንዲኖር እንጂ የሚቃጠል ወይም ሌላ መሥዋዕት እንዲቀርብበት ታስቦ አልነበረም’ ማለት እንዲችሉ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ “ንመፃኢ ንኣና ወይ ንውሉድ ወለዶና ‘ግደ የብልኩምን’ እንተ በሉና ‘ነቲ ኣቦታትና ዝገበርዎ መሰውኢ እግዚኣብሄር ዝመስል መሰውኢ ርአዩ፤ ንሱ ንዝቃፀል መስዋእቲ ኣይኮነን፤ ንመስዋእቲ ሕሩድውን ኣይኮነን፤ ኣብ መንጎናን ኣብ መንጎኻትኩምን ደኣ ምስክር እዩ’ ክንብሎም ኢና በልና።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ንዳሕራዩ ንኣናን ንወለዶናን ከምዚ ምስ ዚብሉ ነቲ ኣቦትታና ዝገበርዎ ምስሊ መሰውኢ እግዚኣብሄር ርአዩ፡ ንሱ ንዚሐርር መስዋእቲ ኣይኮነን፡ ንመስዋእቲ ሕሩድውን ኣይኮነን፡ ኣብ መንጎናን ኣብ መንጎኹምን ደአ ምስክር እዩ፡ ንብሎም በልና።
Recommended Reading