Joshua 23:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምእንታኻ ኣብ ልዕሊ እዚ ዅሎም ኣህዛብ ዝገበሮ ዅሉ ድማ ርኢኻ። እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እቲ ዝተቓለሰኩም እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተም አምላካችን እግዚአብሔር በፊታችሁ ባሉ በእነዚህ አሕዛብ ሁሉ ስለ እናንተ ያደረገውን ሁሉ አይታችኋል፤ ስለ እናንተ የተዋጋ እርሱ አምላካችን እግዚአብሔር ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም አምላካቸሁ እግዚአብሔር በእነዚህ አሕዛብ ሁሉ ስለ እናንተ ያደረገውን ሁሉ አይታችኋል፤ ስለ እናንተ የተዋጋ እርሱ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም ጌታ አምላካችሁ በእነዚህ አሕዛብ ሁሉ ስለ እናንተ ያደረገውን ሁሉ አይታችኋል፤ ስለ እናንተ የተዋጋ እርሱ ጌታ አምላካችሁ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ህንተንቱ ጾሳይ ህንተንቱ ድራዉ ሀ ካዉተቱዋ ኡባ ኦዳዋ ህንተንቱ ህንተንቱ ሁጲያዉ በኤድታ። ህንተንቶ ኦለቴዳዌ መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳተነ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday hinttenttu S'oossay hinttenttu diraw ha kawutetsatuwaa ubbaa ootseeddawaa hinttenttu hinttenttu huup'iyaw be"eeddita. Hinttenttoo oletteeddawe Med'ina Godaa hinttenttu S'oossaattenne.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA intte Xoossay intte gishshas ha kawoteththata bolla ooththida ubbaa miish intte intte ayfen beyideta. Intte gishshas olettiday GODAA intte Xoossaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ጊሻስ ሃ ካዎቴታ ቦላ ኦዳ ኡባ ሚሽ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤዪዴታ። ኢንቴ ጊሻስ ኦሌቲዳይ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ሀ ቢታን ደእያ ካዎተታ ኦል ፆናና መላ ዋትድ ህንተና ማድዳኮ በእደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, hinte Xoossay ha biittan de7iya kawotethata oli xoonana mela waatidi hintena maaddidaako be7ideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላካችሁ እግዚአብሔር ስለ እናንተ ሲል በእነዚህ ሕዝቦች ሁሉ ላይ ያደረገውን ማናቸውንም ነገር እናንተው ራሳችሁ አይታችኋል፤ ስለ እናንተ የተዋጋላችሁ ራሱ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላካችን እግዚአብሔር እናንተን ለመርዳት በእነዚህ ሕዝቦች ላይ ያደረገውን ሁሉ አይታችኋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር ስለ እናንተ ተዋግቶላችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምእንታኻትኩም ተዋጊኡልኩም እዩ፤ ኣብዞም ኵሎም ኣህዛብ እዚኣቶም ከዓ ምእንታኻትኩም ዝገበሮ ባዕልኻትኩም ርኢኹም ኣለኹም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንሱ ተዋጊኢልኩም እዩ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብዞም ኩሎም ህዝብታት እዚኣቶም ኣብ ቅድሜኹም ዝገበሮ ኹሉ ንስኻትኩም ርኢኹም ኢኹም።