Joshua 24:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ነቶም ኣብታ ምድሪ ዚነብሩ ኣሞራውያን ንዅሎም ህዝቢ ኣብ ቅድሜና ሰጐጎ። ስለዚ ንእግዚኣብሄር እውን ከነገልግሎ ኢና። ንሱ ኣምላኽና እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አሕዛብን ሁሉ፥ በምድሪቱም የተቀመጡትን አሞሬዎናውያንን ከፊታችን አሳደደ፤ ስለዚህ እርሱ አምላካችን ነውና እኛ እግዚአብሔርን እናመልካለን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አሕዛብን ሁሉ፥ በምድሪቱም የተቀመጡትን አሞራውያን ከፊታችን አሳደደ፤ ስለዚህ እርሱ አምላካችን ነውና እግዚአብሔርን እናመልካለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ አሕዛብን ሁሉ፥ በምድሪቱ የተቀመጡትን አሞራውያን ከፊታችን አሳደደ፤ ስለዚህ እርሱ አምላካችን ነውና ጌታን እናገለግላለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ መና ጎዳይ አሳ ኡባ፥ ሄ ጋድያን ደእያ አሞረ አሳቱዋናካ ኑ ስንፐ ላጊደ ከሴዳ። ሄዋ ድራዉ ኑንካ መና ጎዳዉ ጎይናና፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ኑ ጾሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Med'ina Goday asaa ubbaa, he gadiyaan de'iyaa Amoore asatuwaanakka nu sintsaappe laaggiide keseedda. Hewaa diraw nuunikka Med'ina Godaw goynnana; ayaw gooppe, I nu S'oossaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse GODAY he biittan diza Amooretara gujjiin deraa ubbaa nu sinththafe gooddides; hessa gishshas nuni GODAAS goynnana; izi nu Xoossa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ጎዳይ ሄ ቢታን ዲዛ ኣሞሬታራ ጉጂን ዴራ ኡባ ኑ ሲንፌ ጎዲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ጎዳስ ጎይናና፤ ኢዚ ኑ ጾሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ አሞረታነ ሄ ቢታን ደእያ ሀራ ካዎተታ ኑ ስንፈ ጎድድ ከስስ። ሄሳ ግሾ፥ እ ኑ ፆሳ ግድያ ግሾ ኑ እያ ጎይናና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Amooretanne he biittan de7iya hara kawotethata nu sinthafe gooddidi kessis. Hessa gisho, I nu Xoossaa gidiya gisho nu iya goyinnana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም እግዚአብሔር በምድሪቱ የሚኖሩትን አሞራውያንን ጨምሮ ሕዝቦችን ሁሉ ከፊታችን አሳደደ፤ ስለዚህ እኛም እግዚአብሔርን እናመልካለን፤ አምላካችን ነውና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሕዝቦችን እንዲሁም በምድሪቱ የሚኖሩትን አሞራውያንን ሁሉ ከፊታችን አባሮልናል፤ ስለዚህም እርሱ አምላካችን ስለ ሆነ እግዚአብሔርን እናመልካለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሎም እዞም ኣህዛብ እዚኣቶምን ነቶም ኣብዛ ምድሪ ዝነበሩ ኣሞራውያንን ካብ ቅድሜና ዝሰጐጎም እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ እሞ፥ ንሕናውን ንእግዚኣብሄር ኢና እነምልኽ” ኢሎም መለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ነዞም ህዝብታት እዚኦም ኩሎም ነቶም ኣብዛ: ንሱ ኣምላኽና እዩ እሞ፡ ንሕና ኸአ ንእግዚኣብሄር ነገልግሎ።