Joshua 24:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንይስሃቅ ያእቆብን ንኤሳውን ድማ ሂበዮም። ንኤሳው ድማ ከረን ሰዒር ክወርሶ ሃብክዎ፤ ያእቆብን ደቁን ግና ናብ ግብጺ ወረዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለይስሐቅም ያዕቆብንና ዔሳውን ሰጠሁት፤ ለዔሳውም የሴይርን ተራራ ርስት አድርጌ ሰጠሁት፤ የያዕቆብም ልጆች ወደ ግብፅ ወረዱ፤ በዚያም ታላቅ ሕዝብ ሆኑ፤ በዙም፤ በረቱም፤ ግብፃውያንም መከራ አጸኑባቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለይስሐቅም ያዕቆብንና ዔሳውን ሰጠሁት፤ ለዔሳውም የሴይርን ተራራ ርስት አድርጌ ሰጠሁት፤ ያዕቆብም ልጆቹም ወደ ግብፅ ወረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለይስሐቅም ያዕቆብንና ዔሳውን ሰጠሁት፤ ለዔሳውም የሴይርን ተራራ ርስት አድርጌ ሰጠሁት፤ ያዕቆብም ልጆቹም ወደ ግብጽ ወረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሳቃዉካ ያቆባነ ኤሳ እማድ። ኤሳዉ ኤዶማ ገዝያ ላታናዳን እማድ፤ ሽን ያቆብነ አ ናናይ ዱገ ግብጼ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yisaak'awukka Yaak'oobanne Eesaa immaad. Eesaw Eedooma gezziyaa laattanaadan immaad; shin Yaak'oobinne Aa naanay duge Gibs'e beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yisaaqaska Yaaqoobenne Eesawe immadis. Eesawes gezzetiza Seyre biitta xinxxo histta immadis; Yaaqoobeynne iza nayti gidikko duge Gibxe bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዪሳቃስካ ያቆቤኔ ኤሳዌ ኢማዲስ። ኤሳዌስ ጌዜቲዛ ሴይሬ ቢታ ጺንጾ ሂስታ ኢማዲስ፤ ያቆቤይኔ ኢዛ ናይቲ ጊዲኮ ዱጌ ጊብጼ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሳቃስ ያይቆባነ ኤሳዌ እማስ። ኤሳዌ፥ ደረይ ዳርያ ሳይረ ቢታ ላትሳስ፥ ሽን ያይቆብነ እያ ናይት ግብፀ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yisaaqas Yayqoobanne Eesawe immas. Derey dariya Sayre biitta Eesawe laatisas, shin Yayqoobinne iya nayti Gibxe bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለይስሐቅ ያዕቆብንና ዔሳውን ሰጠሁት፤ ለዔሳውም ኰረብታማውን የሴይርን ምድር ርስት አድርጌ ሰጠሁት፤ ያዕቆብና ልጆቹ ግን ወደ ግብፅ ወረዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለይስሐቅም ያዕቆብንና ዔሳውን ሰጠሁ፤ ለዔሳውም የኤዶምን ኮረብታማ አገር ርስት አድርጌ ሰጠሁት፤ ነገር ግን ያዕቆብና ልጆቹ ወደ ግብጽ ወረዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንይስሓቅ ድማ ያእቆብን ኤሳውን ሃብኩዎ። ንኤሳው ከዓ ዀረብታታት ኤዶምያስ ክወርስ ሃብኩዎ። ያእቆብን ደቁን ድማ ናብ ግብፂ ወረዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ይስሃቅ ድማ ያእቆብን ኤስዋን ሀብክዎ። ንኤሳው ከአ ከረን ስዔር ኪርትስያ ሀብክዎ። ንያእቆብን ንደቁን ድማ ናብ ግብጺ ወረዱ።