Joshua 3:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ተሰከምቲ ታቦት ኣብ ዮርዳኖስ ምስ በጽሑ፡ ዮርዳኖስ ብዅሉ ጊዜ ቀውዒ ኣብ ልዕሊ ዅሉ ገምገምታቱ ስለ ዚጐዓዝ፡ ኣእጋር እቶም ነቲ ታቦት ዝጾሩ ካህናት ኣብ ወሰን ማይ ተጠልቀሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ ክረምትና እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እስከ ወሰኑ ሞልቶ ነበርና የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ በገቡ ጊዜ፥ ታቦቱን የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃዉ ዳር ሲጠልቁ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃው ዳር ሲጠልቁ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃው ዳር ሲጠልቁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካ ጫክያ ዎድያን ኡባን ዮርዳኖሳ ሻፋይ ኩንዳ። ግዶፐነ፥ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶኬዳ ቄሳቱ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጋክና፥ ኡንቱንቱ ገዲ ሃ ጋጻ የዳ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Katsaa c'akkiyaa wodiyaan ubbaan Yorddaanoosa Shaafay kuntseedda. Gidooppenne, K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkeedda k'eesatuu Yorddaanoosa Shaafaa gakkina, unttunttu gedii haatsaa gas'aa yed'd'eedda wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kaththa shiisho woden ubbaan Yordaanoose shaafay kixxees; gidikkoka Caaqo Qaala Taabotaa tookkida qeeseti Yordaanoose shaafa gakkidi istta tohoy haaththaa gaxa yedhdhida mala,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካ ሺሾ ዎዴን ኡባን ዮርዳኖሴ ሻፋይ ኪጼስ፤ ጊዲኮካ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ ቄሴቲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ጋኪዲ ኢስታ ቶሆይ ሃ ጋጻ ዬዳ ማላ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካ ሺሽያ ዎደ ዮርዳኖሰ ሻፋይ መይሳዳ ክፅኮካ፥ ጫቆ ታቦትያ ቶክዳ ካህነት ዮርዳኖሰ ሻፋ ጋክድ፥ ኤንታ ቶሆይ ሃ ጋፃ የዳ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kathi shiishiya wode Yordaanose shaafay medhaysada kixikoka, caaqo taabotiya tookida kahineti Yordaanose shaafa gakidi, enta tohoy haatha gaxa yedhida wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወቅቱም የመከር ጊዜ በመሆኑ፣ የዮርዳኖስ ወንዝ ሞልቶ ነበር፤ ታቦቱን የተሸከሙት ካህናት ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ በደረሱ ጊዜ እግራቸው ውሃውን እንደ ነካ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የዮርዳኖስ ወንዝ በመከር ጊዜ ጐርፍ ያለው ቢሆንም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙት ካህናት ደርሰው እግሮቻቸው የውሃውን ዳር እንደ ነኩ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ወርሓት፥ እዋን ዓፂድ ብምዃኑ፥ ፈለግ ዮርዳኖስ ኣፍ ንኣፍ መሊኡ ነበረ። ግና እቶም ታቦት ኪዳን ዝፆሩ ናብ ዮርዳኖስ ምስ በፅሑ፥ ኣእጋሮም ድማ ገምገም ማይ ዮርዳኖስ ምስ ጠምዓ፥
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ታቦት ዝጸሩ ናብ ዮርዳኖስ ምስ በጽሑ፡ ኣእጋር እቶም ታቦት ኪዳን ዝጾሩ ኻህናት ገምገም ማይ ዮርዳኖስ ምስ ጠምዓ፡ ብኹሉ እቲ ጊዜ ዓጺድ ዮርዳኖስ ኣፍ ንኣፍ መሊኡ ነበረ፡