Joshua 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ኣብ መንጎኻን ኣብ መንጎኡን ርሕቐት ኪህሉ እዩ፣ እዚ ኸኣ ንሓደ መለክዒ ኣስታት ክልተ ሽሕ እመት እዩ። ክትከዶ ዘለካ መገዲ ምእንቲ ኽትፈልጥሲ፡ ናብኣ ኣይትቐርብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእናንተና በታቦቱ መካከል ያለው ርቀት በስፍር ሁለት ሺህ ክንድ ያህል ይሁን፤ በዚህ መንገድ በፊት አልሄዳችሁበትምና የምትሄዱበትን መንገድ እንድታውቁ ወደ ታቦቱ አትቅረቡ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእናንተና በታቦቱ መካከል ያለው ርቀት በስፍር ሁለት ሺህ ክንድ ያህል ይሁን፤ በዚህ መንገድ በፊት አልሄዳችሁበትምና የምትሄዱበትን መንገድ እንድታውቁ ወደ ታቦቱ አትቅረቡ ብለው አዘዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህ መንገድ በፊት አላለፋችሁበትምና የምትሄዱበትን መንገድ ታውቃላችሁ። በእናንተና በታቦቱ መካከል ግን ሁለት ሺህ ክንድ ያህል ርቀት ይኑር፤ ወደ ታቦቱ አትቅረቡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተንቱ ካሰ ሀ ኦግያና ብ ኤረና ድራዉ፥ ህንተንቱ ባና ኦግያ ኡንቱንቱ ህንተንታ በሳና። ሽን ቃላ ጫቁዋ ታቦታኮ ሺቆፕተ፤ ቃላ ጫቁዋ ታቦታፐ ላኡ ሻአ ዋ ግድያዋ ኬሻ ሃኩዋን ኤቂተ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenttu kase ha ogiyaanna bi erenna diraw, hinttenttu baana ogiyaa unttunttu hinttentta bessana. Shin k'aalaa c'aak'uwa Taabootaakko shiik'oppite; K'aalaa c'aak'uwa Taabootaappe laa"u sha"a wad'aa gidiyaawaa keeshshaa haakuwaan ek'k'ite» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte kase he ogera bi erontta gishshas intte baana oge istti inttena bessana; gido attiin Caaqo Qaalaa Taabotaakko shiiqopite; Caaqo Qaala Taabotaappe 2,000 wadha gidizayssa mala haahon eqqite» gi azazo immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ካሴ ሄ ኦጌራ ቢ ኤሮንታ ጊሻስ ኢንቴ ባና ኦጌ ኢስቲ ኢንቴና ቤሳና፤ ጊዶ ኣቲን ጫቆ ቃላ ታቦታኮ ሺቆፒቴ፤ ጫቆ ቃላ ታቦታፔ 2,000 ዋ ጊዲዛይሳ ማላ ሃሆን ኤቂቴ» ጊ ኣዛዞ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ካሰ ሀ ኦግያራ ብድ ኤሮና ግሾ፥ ህንተ ባና ኦግያ ኤንቲ በሳና። ሽን ጫቆ ታቦትያኮ ሺቆፕተ። ህንተ ግዶንነ ጫቆ ታቦትያ ግዶን ናምኡ ሙኩሉ ዋ ግድያ ሃሆተ ደኦ” ያግድ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte kase ha ogiyara bidi eronna gisho, hinte baana ogiya enti bessaana. Shin caaqo taabotiyako shiiqopite. Hinte giddoninne caaqo taabotiya giddon nam7u mukulu wadha gidiya haahotethi de7o” yaagidi odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከአሁን በፊት በዚህ መንገድ ሄዳችሁ ስለማታውቁ፤ በየት በኩል መሄድ እንዳለባችሁ በዚህ ትረዳላችሁ፤ ሆኖም በታቦቱና በእናንተ መካከል የሁለት ሺሕ ክንድ ያህል ርቀት ይኑር፤ ወደ ታቦቱም አትቅረቡ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በፊት ይህን ቦታ ስለማታውቁት የምትሄዱበትን መንገድ እነርሱ ያሳዩአችኋል፤ ነገር ግን ወደ ቃል ኪዳኑ ታቦት አትቅረቡ፤ በእናንተና በቃል ኪዳኑ ታቦት መካከል የሚኖረው ርቀት አንድ ኪሎ ሜትር ያኽል ይሁን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዛ መንገዲ እዚኣ ቕድሚ ሕዚ ኣይሓለፍኩምዋን እሞ፥ እታ እትኸድዋ መንገዲ ንኽትፈልጡ፥ ካብቲ ታቦት ሓደ ኪሎ ሜትር ኣቢልኩም ረሓቑ እምበር ኣይትቕረብዎ።”
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ህዝቢ ድማ ከምዚ ኢሎም ኣዘዝዎም፡ እዛ መአግዲ እዚኣ ቕድሚ እዚ ኣይሕለፍኩምን ኢኹም እሞ፡ እታ እትኸድዋ መገዲ ምእንቲ ኽትፈልጥዋ፡ እቶም ካህናት ሌዋውያን ነቲ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ጾይሮምዎ ምስ ርኤኩም፡ ንስኻትኩም ድማ ካብ ሰፈርኩም ነቒልኩም ስዐብዎ፡ ኣብ መንጎኹምን ኣብ መንጎኡን ግና ክልተ ሽሕ እመት ስፍሪ ዚአክል ዝምርሓቑ ይኹን እምበር፡ ኣይትቐይርዎ።