Joshua 3:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እያሱ ድማ ነቶም ህዝቢ፡ ጽባሕ እግዚኣብሄር ኣብ ማእከልኩም ተኣምራት ኪገብር እዩ እሞ፡ ንርእስኹም ቅድሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢያ​ሱም ሕዝ​ቡን፥ “ነገ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ድንቅ ነገር ያደ​ር​ጋ​ልና ራሳ​ች​ሁን አንጹ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢያሱም ሕዝቡን። ነገ እግዚአብሔር በመካከላችሁ ድንቅ ነገር ያደርጋልና ተቀደሱ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢያሱም ሕዝቡን፦ “ነገ ጌታ በመካከላችሁ ድንቅ ነገር ያደርጋልና ተቀደሱ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢያሱ አሳ፥ “ህንተንቱ ሁጲያዉ ጌይተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ዎንት ህንተንቱ ግዶን ማላልስያባ ኦናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyyaasu asaa, «Hinttenttu huup'iyaw geeyite; ayaw gooppe, S'oossay wontti hinttenttu giddon maalalissiyaabaa ootsanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyaasoy asaa, «GODAY wonto intte giddon malalisizaaz ooththana gishshas intte geeyte» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢያሶይ ኣሳ፥ «ጎዳይ ዎንቶ ኢንቴ ጊዶን ማላሊሲዛዝ ኦና ጊሻስ ኢንቴ ጌይቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያሱይ አሳኮ፥ “ጎዳይ ዎንቶ ህንተ ግዶን ማላልስያባ ኦና ግሾ፥ ህንተናተ ጌሽተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyasuy asaako, “Goday wonto hinte giddon malaalsiyaba oothana gisho, hintenatethaa geeshshite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ኢያሱ ሕዝቡን፣ “በነገው ዕለት እግዚአብሔር በመካከላችሁ አስደናቂ ነገር ስለሚያደርግ ራሳችሁን ቀድሱ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢያሱም ሕዝቡን፦ “እግዚአብሔር ነገ በመካከላችሁ ተአምራትን ስለሚያደርግ ራሳችሁን አንጹ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢያሱ ነቶም ህዝቢ፥ “እግዚኣብሄር ፅባሕ ኣብ ማእኸልኩም ዘገርም ነገር ክገብር እዩ እሞ፥ ተቐደሱ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
እያሱ ነቶም ህዝቢ፡ እግዚኣብሄር ጽባሕ ኣብ ማእከልኩም ዜገርም ነገር ኪገብር እዩ፡ እሞ ተቐደሱ በሎም።