Joshua 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ ከምቲ ምስ ሙሴ ዝነበርኩ፡ ምሳኻ ከም ዝዀንኩ ምእንቲ ኺፈልጡሲ፡ ሎሚ ኣብ ቅድሚ ዅሉ እስራኤል ከዕብየካ ክጅምር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ኢያሱን፥ “ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር መሆኔን ያውቁ ዘንድ በዚህ ቀን በእስራኤል ልጆች ሁሉ ፊት ከፍ ከፍ አደርግህ ዘንድ እጀምራለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ኢያሱን። ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር መሆኔን ያውቁ ዘንድ በዚህ ቀን በእስራኤል ሁሉ ዓይን ከፍ ከፍ አደርግህ ዘንድ እጀምራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ከሙሴ ጋር እንደ ነበርሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር መሆኔን እንዲያውቁ በዚህ ቀን አንተን በእስራኤል ሁሉ ዘንድ ከፍ ከፍ ማድረግ እጀምራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ኢያሳ፥ “ታን ሙሴና ግዴዳዋዳን፥ ኔናና ግዳናዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ኤራና ማላ፥ ሀቼ ኡንቱንቱ ስንን ታን ኔና ቁ ቁ ኦናዉ ዶማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay Iyyaasa, «Taani Musena gideeddawaadan, neenana gidanawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay erana mala, hachche unttunttu sintsan taani neena d'ok'k'u d'ok'k'u ootsanaw doommana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Iyaasos, «Tani Musera gidida mala nenara gidanayssa Isra7eele asay wuri erana mala hach istta sinththan tani nena dhoqqu dhoqqu ooththanaas doommana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢያሶስ፥ «ታኒ ሙሴራ ጊዲዳ ማላ ኔናራ ጊዳናይሳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዉሪ ኤራና ማላ ሃች ኢስታ ሲንን ታኒ ኔና ቁ ቁ ኦናስ ዶማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እያሱኮ፥ “ታኒ ሙሰራ ግድዳይሳዳ፥ ኔራካ ግዳናይሳ አሳ ኡባይ ኤራና መላ ሀች እስራኤለ ኡባ ስንን ነና ቁ ቁ ኦሶ ዶማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Iyyasuko, “Taani Musera gididaysada, neeraka gidanaysa asa ubbay erana mela hachi Isra7eele ubbaa sinthan nena dhoqu dhoqu ooso doomana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ አለው፤ “ከሙሴ ጋር እንደ ነበርሁ ሁሉ፣ ከአንተም ጋር መሆኔን ያውቁ ዘንድ፣ በእስራኤል ሁሉ ፊት አንተን ከፍ ከፍ ማድረጌን በዛሬዋ ዕለት እጀምራለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ከሙሴ ጋር እንደ ነበርኩ ከአንተም ጋር የምሆን መሆኔን ያውቁ ዘንድ እኔ ዛሬ በእስራኤላውያን ሁሉ ፊት አንተን ከፍ፥ ከፍ ማድረግ እጀምራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ “ከምቲ ምስ ሙሴ ዝነበርኩ ምሳኻውን ከም ዘለኹ ምእንቲ ኽፈልጡስ፥ ሎሚ ኣብ ዓይኒ ዅሉ እስራኤል ልዕል ልዕል ከብለካ ኽጅምር እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ በሎ፡ ከምቲ ምስ ሙሴ ዝነበርኩ ምሳኻውን ከም ዘሎኹ ምእንቲ ኺፈልጡስ፡ ሎሚ ኣብ ቅድሚ ኹሉ እስራኤል ከዕብየካ ኽጅምር እየ።