Joshua 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ታቦት ኪዳን ዚስከሙ ካህናት ድማ ከምዚ ኢልካ ኣዘዞም፦ ኣብ ወሰን ማይ ዮርዳኖስ ምስ መጻእካ፡ ኣብ ዮርዳኖስ ደው በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም አንተ የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት በዮርዳኖስ ውኃ ዳር ስትደርሱ በዮርዳኖስ ውስጥ ቁሙ ብለህ እዘዝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት። በዮርዳኖስ ውኃ ዳር ስትደርሱ በዮርዳኖስ ውስጥ ቁሙ ብለህ እዘዝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተም የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት እንዲህ ብለህ እዘዝ፦ ‘በዮርዳኖስ ውኃ ዳር ስትደርሱ በዮርዳኖስ ውስጥ ቁሙ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶክያ ቄሳቱ ዋ፥ ‘ዮርዳኖሳ ሻፋ ዶናዉ ጋክያ ዎደ፥ ሃን ገሊደ ኤቂተ’ ያጋደ አዛዛ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkiyaa k'eesetuwaa, ‹Yorddaanoosa Shaafaa doonaw gakkiyaa wode, haatsaan geliide ek'k'ite› yaagaadde azaza» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni Caaqo Qaala Taabotaa tookkiza qeeseta, ‹Yordaanoose shaafa doona gakkiza wode haaththan gelidi eqqite› gaada azaza» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዛ ቄሴታ፥ ‹ዮርዳኖሴ ሻፋ ዶና ጋኪዛ ዎዴ ሃን ጌሊዲ ኤቂቴ› ጋዳ ኣዛዛ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔን፥ ጫቆ ታቦትያ ቶክያ ካህነታስ፥ ‘ዮርዳኖሰ ሻፋ ዶና ጋክያ ዎደ ሃ ግዶ ገልድ ኤቅተ’ ጋዳ ኪታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni, caaqo taabotiya tookiya kahinetas, ‘Yordaanose shaafa doona gakiya wode haatha gido gelidi eqite’ gada kiita” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸከሙትንም ካህናት፣ ‘ከዮርዳኖስ ውሃ ዳር ስትደርሱ፣ በወንዙ ውስጥ ገብታችሁ ቁሙ’ በላቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቃል ኪዳኑን ታቦት ለሚሸከሙት ካህናት፦ ‘ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ በምትደርሱበት ጊዜ በወንዙ ውስጥ ቀጥ ብላችሁ ቁሙ’ ብለህ ንገራቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ታቦት ቃል ኪዳን ዝፆሩ ኻህናት ከዓ ‘ናብቲ ገምገም ማይ ዮርዳኖስ ምስ በፃሕኹም ኣብ ውሽጢ ዮርዳኖስ ቁሙ’ ኢልካ ኣዝዞም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ታቦት ኪዳን ዝጾሩ ኻህናት ከአ ንስኻ፡ ናብቲ ገምገም ማይ ዮርዳኖስ ምስ መጻእኩም ኣብ ዮርዳኖስ ደው በሉ፡ ኢልካ አዝዞም።