Joshua 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ኣብ ክንድኦም ዘተንስኦም ደቆም ድማ፡ ኣብ መገዲ ስለ ዘይገዘርዎም፡ ንእያሱ ገዘዝዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፤ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ስለተወለዱ አልተገረዙም ነበርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፥ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ሳሉ ስላልገረዙአቸው ሸለፈታሞች ነበሩና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፥ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ሳሉ ስላልገረዙአቸው ሸለፈታሞች ነበሩና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ ጾሳይ ኡንቱንቱ ናና ኡንቱንቱ ሳኣን ደንዳ፤ ኢያሱ ቃጻሬዳዋንቱካ ሄዋንታ። ኡንቱንቱ ቃጻረተናን ደእያዌ ኦግያን ቢደ ኡንቱንቱ ቃጻረትቤና ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw S'oossay unttunttu naanaa unttunttu sa'aan dentseedda; Iyyaasu k'as's'areeddawanttukka hewantta. Unttunttu k'as's'arettennan de'iyaawe ogiyaan biidde unttunttu k'as's'arettibeenna dirassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY istta nayta isttasohon denththides; Iyaasoy qaxxara gelththidayti heytantta; istti oge bolla hemettishe diza gishshas qaxxarettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታ ናይታ ኢስታሶሆን ዴንዴስ፤ ኢያሶይ ቃጻራ ጌልዳይቲ ሄይታንታ፤ ኢስቲ ኦጌ ቦላ ሄሜቲሼ ዲዛ ጊሻስ ቃጻሬቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ እያሱይ ቃፃርዳይ ጎዳይ ኤንታ በሳን ደንዳ ኤንታ ናይታ። ኤንቲ ኦገ ቦላ የለትዳ ግሾ ቃፃረትቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Iyyasuy qaxariday Goday enta bessan denthida enta nayta. Enti oge bolla yeletida gisho qaxaretibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ በእነርሱ ምትክ ወንዶች ልጆቻቸውን አስነሣ። እንግዲህ ኢያሱ የገረዛቸው እነዚህን ነበር፤ በጕዞ ላይ ሳሉ ባለመገረዛቸው ከነሸለፈታቸው ነበሩና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢያሱ የገረዛቸው እግዚአብሔር በእነርሱ ቦታ ያስነሣቸውን ልጆቻቸውን ነው፤ እነርሱ በጉዞ ላይ በነበሩ ጊዜ ስላልተገረዙ ሸለፈታሞች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ክንዳኣቶም ዘተስኦም ደቆም ከዓ፥ ኣብ መንገዲ ስለ ዘይተገረዙ፥ ዘይግሩዛት ኮይኖም ነበሩ እሞ፥ ኢያሱ ገረዞም።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ኣብ ክንዳኦም ዘተንስኦም ደቆም ከአ፡ ኣብ መገዲ ስለ ዘይተሳገሩ፡ ዕልቦታት ነበሩ እሞ፡ እያሲ ገዘሮም።