Joshua 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሻብዓይ ግዜ ድማ፡ እቶም ካህናት መለኸት ምስ ነፍሑ፡ እያሱ ነቶም ህዝቢ፡ ጨውዩ! እግዚኣብሄር ነታ ኸተማ ሂቡኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ ከተማዪቱን ሰባት ጊዜ በዞሩና ካህናቱ ቀንደ መለከቱን በነፉ ጊዜ፤ ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች አለ፥ “እግዚአብሔር ከተማዪቱን ሰጥቶአችኋልና ጩኹ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰባተኛውም ጊዜ ካህናቱ ቀንደ መለከቱን ሲነፉ ኢያሱ ሕዝቡን አለ። እግዚአብሔር ከተማይቱን ሰጥቶአችኋልና ጩኹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰባተኛውም ጊዜ ካህናቱ ቀንደ መለከቱን ሲነፉ ኢያሱ ሕዝቡን እንዲህ አለ፦ “ጌታ ከተማይቱን ሰጥቶአችኋልና ጩኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላፑን ዩሻን፥ ቄሳቱ ማላካታቱዋ ፑንያ ዎደ፥ ኢያሱ አሳ፥ “መና ጎዳይ ካታማ ህንተንቶ አደ እሜዳ ድራዉ፥ ዋስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laappuntsa yuushshan, k'eesatuu malakatatuwaa punniyaa wode, Iyyaasu asaa, «Med'ina Goday katamaa hinttenttoo aatsiide immeedda diraw, waassite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Laappunththo yuuyishe qeeseti zayeta punnishin Iyaasoy deraa, «GODAY hanno katamayo inttes aaththi immida gishshas waassite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ላፑን ዩዪሼ ቄሴቲ ዛዬታ ፑኒሺን ኢያሶይ ዴራ፥ «ጎዳይ ሃኖ ካታማዮ ኢንቴስ ኣ ኢሚዳ ጊሻስ ዋሲቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላፑን ዩሹዋን፥ ካህነት ሞይዘ ፑንያ ዎደ፥ እያሱይ አሳኮ፥ “ጎዳይ ሀ ካታማ ህንተዉ አድ እምዳ ግሾ፥ ዋስተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laapuntha yuushuwan, kahineti moyze punniya wode, Iyyasuy asaako, “Goday ha katamaa hintew aathidi immida gisho, waassite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰባተኛው ዙር ላይ ካህናቱ መለከቱን ሲነፉ፣ ኢያሱ ሕዝቡን እንዲህ ሲል አዘዘ፤ “ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ሰጥቷችኋልና ጩኹ
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰባተኛው ዙር ካህናቱ እምቢልታ ሊነፉ በሚዘጋጁበት ጊዜ ኢያሱ ሕዝቡን፦ “እግዚአብሔር ከተማይቱን ስለ ሰጣችሁ ጩኹ!” ብሎ አዘዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ ሻውዓይ ጊዜ፥ እቶም ካህናት ቀርኒ መለኸት ምስ ነፍሑ፥ ኢያሱ ነቶም ህዝቢ ኸምዙይ በሎም፦ “እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ እዚኣ ሂቡኩም እዩ እሞ ዓው ኢልኩም ድምፂ ኣስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኸአ፡ እቶም ካህናት በቲ ሳብዓይ ሳዕ መለኸት ምስ ነፍሑ፡ እያሱ ነቶም ህዝቢ በሎም፡ እግዚኣብሄር ነዛ ኸተማ እዚኣ ሂብኩም እዩ እሞ፡ ኣውክዑ።