Joshua 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንእያሱ፡ እንሆ፡ ንያሪኮን ንጉሳን ንጀጋኑ ጀጋኑን ኣብ ኢድካ እህበካ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ኢያሱን አለው፥ “እነሆ፥ ኢያሪኮንና ንጉሥዋን ጽኑዓን፥ ኀያላንዋንም በእጅህ ሰጥቼአለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ኢያሱን አለው። ተመልከት፥ ኢያሪኮንና ንጉሥዋን ጽኑዓን ኃያላንዋንም በእጅህ ሰጥቼአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “ተመልከት፥ ኢያሪኮንና ንጉሥዋን ጽኑዓን ኃያላንዋንም በእጅህ ሰጥቼአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኢያሳ፥ “ጼላ፥ ታን ያርኮ ካታማ አ ካትያና አ ምኖ ኦላንቻቱዋካ ነ ኩሽያን አደ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday Iyyaasa, «S'eella, taani Yaarikko katamaa Aa kaatiyaanna Aa mino olanchchatuwaakka ne kushiyan aatsaade immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Iyaasos, «Hekko tani Iyarkko katamayo izi kawozara izi mino olanchchatarakka ne kushen aaththa immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢያሶስ፥ «ሄኮ ታኒ ኢያርኮ ካታማዮ ኢዚ ካዎዛራ ኢዚ ሚኖ ኦላንቻታራካ ኔ ኩሼን ኣ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እያሱኮ፥ “እያርኮ ካታማ እያ ካዉራነ እያ ምኖ ኦላንቾታራ ነ ኩሸን አ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Iyyasuko, “Iyaarko katamaa iya kawaranne iya mino olanchotara ne kushen aatha immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ አለው፤ “እነሆ፤ ኢያሪኮን ከንጉሥዋና ከተዋጊዎቿ ጋር አሳልፌ በእጅህ ሰጥቻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፤ “ኢያሪኮን ከንጉሥዋና ከወታደሮችዋ ጋር በእጅህ አሳልፌ እሰጥሃለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንኢያሱ ኸምዙይ በሎ፦ “ረአ! ንኢያሪኮን ንንጉሳን ነቶም ሓያላት ጀጋኑኣን ኣብ ኢድካ ሂበካ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንእያሱ በሎ፡ ርኤ ያሪኮን ንጉሳን ኣቶም ሓያልት ጀጋኑኣን ኣብ ኢድካ ሂበካ ኣሎኹ።