Joshua 7:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ግና ኣብቲ መዝገብ በደል ፈጸሙ። ኣካን ወዲ ቀርሚ ወዲ ሳብዲ ወዲ ሰራቅ ካብ ነገድ ይሁዳ ካብቲ ምርኮ ገለ ወሰደ እሞ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ነደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ልጆች ግን እርም በሆነው ነገር ታላቅ በደል በደሉ፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እርሱም የከርሚ ልጅ፥ የዘንበሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ እርም ከሆነው ነገር ወሰደ፤ እግዚአብሔርም በእስራኤል ልጆች ላይ ተቈጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ልጆች ግን እርም በሆነው ነገር በደሉ፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እርሱም የከርሚ ልጅ፥ የዘንበሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ፥ እርም ከሆነው ነገር ወሰደ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ልጆች ግን እርም በሆነው ነገር በደሉ፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እርሱም የከርሚ ልጅ፥ የዘንበሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ፥ እርም ከሆነው ነገር ወሰደ፤ የጌታም ቁጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ ጾሳዉ አማነተናን እጺደ፥ ጺነ ግ ዎዳባፐ አኬዳ። ሄዋ አኬዳዌ አካና፤ አካን ካርማ ናኣ፤ ካርም ዝምራ ናኣ፤ ዝምር ይሁዳ ዛርያ ግዴዳ ዛራሀ ናኣ። ያትና፥ ጾሳ ሀንቁ እስራኤልያ አሳ ቦላ ኤጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay S'oossaw ammanettennan is's'iide, s'iine gi wotseeddabaappe akkeedda. Hewaa akkeeddawe Akaana; Akaani Karmma na'aa; Karmmi Zimira na'aa; Zimiri Yihudaa zariyaa gideedda Zaraaha na'aa. Yaatina, S'oossaa hank'k'uu Israa'eeliyaa asaa bolla ees's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay GODAAS ammanettontta ixxidi piila miish ekkides; hessa ekkiday Akaane; Akaaney Karme naa; Karmey Zimire naa; Zimirey Yuhuda qommofe Zaraahe naa; histtiin GODAA hanqoy Isra7eele asaa bolla eexxi kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኢጺዲ ፒላ ሚሽ ኤኪዴስ፤ ሄሳ ኤኪዳይ ኣካኔ፤ ኣካኔይ ካርሜ ና፤ ካርሜይ ዚሚሬ ና፤ ዚሚሬይ ዩሁዳ ቆሞፌ ዛራሄ ና፤ ሂስቲን ጎዳ ሃንቆይ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ኤጺ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ድገትዳባ ቦችድ፥ ጎዳስ ኪተቶና እፅዶሶና። ይሁዳ ኮቸ ግድዳ ካርማ ናአይ፥ ዘብዳ ናኣ ናአይ፥ ዛራ ናአይ አካን፥ ድገትዳባታፐ ኤክድ እስራኤለ ቦላ ጎዳ ሀንቁዋ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay digetidabaa bochidi, Godaas kiitetonna ixidosona. Yihuda koche gidida Karma na7ay, Zebda na7aa na7ay, Zaara na7ay Akaani, digetidabatape ekidi Isra7eele bolla Godaa hanquwa denthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን ግን ዕርም የሆነውን ነገር ለራሳቸው በመውሰድ በደሉ፤ ይህም ከይሁዳ ነገድ የሆነው አካን የከርሚ ልጅ፣ የዘንበሪ ልጅ፣ የዛራ ልጅ ዕርም ከሆነው ነገር ስለ ወሰደ የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ግን የተከለከሉ ነገሮችን በተመለከተ ታማኞች ሆነው አልተገኙም፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነው ዓካን፥ የከርሚ ልጅ፥ የዘብዲ የልጅ ልጅ፥ የዛራ ልጅ ከተከለከሉት ነገሮች በመውሰድ በእስራኤል ላይ የእግዚአብሔርን ቊጣ አስነሣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ግና በቲ ዝተሓረመ ነገር በደሉ። ኣካን፥ ወዲ ከርሚ፥ ወዲ ዘንበሪ፥ ወዲ ዛራ፥ ካብ ነገድ ይሁዳ፥ ካብቲ ዝተሓረመ ነገር ወሰደ እሞ ቝጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ነደደ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ግና ኣብቲ ሕሩም ነገር ኣበሳ ኣበሱ። ካብ ነገድ ይሁዳ ኣካን፡ ወዲ ካርሚ ወዲ ዛብዲ ወዲ ዜራሕ፡ ካብቲ እተሐርመ ወሰደ እሞ፡ ኩራ እግዚኣብሄር ኣብ እስራኤል ነደደ።