Joshua 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ድብያ ድማ ካብ ቦታኦም ቀልጢፎም ተንሲኦም፡ ኢዱ ምስ ዘርግሐ ድማ ጎየዩ። ናብታ ኸተማ ኣትዮም ድማ ሒዞማ ተጓየዩ ነታ ከተማ ሓዊ ኣንደድዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተደበቁትም ፈጥነው ከስፍራቸው ተነሡ፤ ኢያሱም እጁን በዘረጋ ጊዜ ወጡ፤ ወደ ከተማዋም ገብተው ያዙአት፤ ፈጥነውም በእሳት አቃጠሉአት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተደበቁትም ፈጥነው ከስፍራቸው ተነሡ፥ ኢያሱም እጁን በዘረጋ ጊዜ ሮጡ፥ ወደ ከተማይቱም ገብተው ያዙአት፤ ፈጥነውም ከተማይቱን በእሳት አቃጠሉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የተደበቁትም ፈጥነው ከስፍራቸው ተነሡ፥ ኢያሱም እጁን በዘረጋ ጊዜ ሮጡ፥ ወደ ከተማይቱም ገብተው ያዙአት፤ ፈጥነውም ከተማይቱን በእሳት አቃጠሉአት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢያሱ ቶራ ያ ዛሪደ ደንዳ ዎደ፥ ሙግ ደእያ ኦላንቻቱ ባረንቱ ሙጌዳ ሳኣፐ ኤሌል ደንዲደ፥ ካታማ ገል አጌድኖ። ኦይቂደ፤ ኤለካ ካታማ ታማን ኦይ አጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyyaasu tooraa yaa zaariide dentseedda wode, muggi de'iyaa olanchchatuu barenttu muggeedda sa'aappe elleelli denddiide, katamaa geli aggeeddino. Oyk'k'iide; ellekka katamaa taman oytsi aggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyaasoy tooraa hee zaari mallida mala kase zamadi uttida olanchchati bantti qotettidasoppe eeson kezida. Woxxi gelidi oykkida; heerakka izo taman xuuggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢያሶይ ቶራ ሄ ዛሪ ማሊዳ ማላ ካሴ ዛማዲ ኡቲዳ ኦላንቻቲ ባንቲ ቆቴቲዳሶፔ ኤሶን ኬዚዳ። ዎጺ ጌሊዲ ኦይኪዳ፤ ሄራካ ኢዞ ታማን ጹጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያሱይ ባ ቶራ ደንዳ ዎደ ቆሰትዳ ኦላንቾት ባንታ በሳፈ ደንድድ፥ ካታማ ገል ኦይክድ፥ ኤለስድ ታማን ፁግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyasuy ba toora denthida wode qosetida olanchoti banta bessaafe dendidi, katamaa geli oykidi, ellesidi taman xuuggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን እንዳደረገም ያደፈጡት ሰዎች ከተደበቁበት ስፍራ በፍጥነት ወጥተው ወደ ፊት ሮጡ፤ ገብተው ከተማዪቱን ያዟት፤ ወዲያውኑም በእሳት አቃጠሏት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እጁንም በዘረጋ ጊዜ ሸምቀው የነበሩት ወታደሮች ከቦታቸው ተነሥተው ወደፊት ሄዱ፤ ወደ ከተማዋም በፍጥነት ገብተው በቊጥጥራቸው ሥር አደረጓትና ወዲያውኑ አቃጠሉአት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ እዙይ ምስ ገበረ እቶም ተሓቢኦም ዝነበሩ፥ ቀልጢፎም ካብቲ ዝተሓብኡሉ ቦታ ወፂኦም ጐየዩ፤ ነታ ኸተማ ድማ ኣትዮም ሓዝዋ፤ ቀልጢፎምውን ብሓዊ ኣባርዕዋ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ተደቢቖም ዝነበሩ ድማ፡ ንሱ ኢዱ ምስ ዘርግሓ፡ ቀልጢፎም ካብ ስፍርኦም ተንስኡ እሞ ጎይዮም ናብታ ኸተማ ኣተው ሐዝዋ ኸአ፡ ቀልጢፎም ድማ ብሓዊ ተኮስዋ።