Joshua 8:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብቲ ኣእማን ድማ ቅዳሕ ናይቲ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝጸሓፎ ሕጊ ሙሴ ጸሓፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢያሱም በእስራኤል ልጆች ሁሉ ፊት በድንጋዮቹ ላይ ሙሴ የጻፈውን ይህን ሁለተኛውን ሕግ በድንጋዮች ላይ ጻፈ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች ሲያዩ በዚያ ስፍራ በድንጋዮቹ ላይ የሙሴን ሕግ ጻፈባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች እያዩ በዚያ ስፍራ በድንጋዮቹ ላይ የሙሴን ሕግ ጻፈባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ሳኣን እስራኤልያ አሳይ ጼልሽን፥ ኢያሱ ሙሴ ህግያ ዱቆዋ ሹቻ ቦላን ጻፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He sa'aan Israa'eeliyaa Asay s'eellishin, Iyyaasu Muse Higgiyaa duuk'k'owaa shuchchaa bollan s'aafeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyaasoy Musey xaafida Woga Maxaafaa Isra7eele asay xeellishin shuchcha bolla wooci xaafides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢያሶይ ሙሴይ ጻፊዳ ዎጋ ማጻፋ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጼሊሺን ሹቻ ቦላ ዎጪ ጻፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያሱይ፥ እስራኤለ አሳ ስንን፥ ሙሰ ህግያ ሹቻ ቦላ ዛሪድ ፃፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyasuy, Isra7eele asaa sinthan, Muse higgiya shuchaa bolla zaari xaafis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢያሱም ሙሴ የጻፈውን የሕግ መጽሐፍ እስራኤላውያን እያዩ በድንጋዮች ላይ ቀረጸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴ ጽፎት የነበረውን የኦሪትን ሕግ ኢያሱ በእስራኤላውያን ፊት በድንጋይ ላይ ጻፈው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ሙሴ ዝፀሓፎ ሕጊ ኸዓ ኢያሱ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ኣብቲ ኣእማን ፀሓፎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሙሴ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝጸሐፎ ሕጊ፡ ንሱ ኸአ ከምኡ ኣብቲ ኣእማን ጸሐፎ።