Joshua 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም መሳፍንቲ ግና ንብዘሎ እቲ ጉባኤ፡ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል መሓልናሎም። ስለዚ ሕጂ ክንትንክፎም ንኽእል ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ፥ “በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ ምንም አንችልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ። በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ አይገባንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ እንዲህ አሉአቸው፦ “በእስራኤል አምላክ በጌታ ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ አይገባንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ካፓቱ ኡባይ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን ኡንቱንቶ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ጫቄዳ ድራዉ፥ ሀእ ስም ኡንቱንታ ቦቻናዉ ዳንዳዮኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin kaappatuu ubbay hawaadan yaageeddino; «Nuuni unttunttoo Med'ina Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan c'aak'k'eedda diraw, ha"i simmi unttuntta bochchanaw danddayokko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin deraa kaaleththizayti, «Nuni GODAA Isra7eele Xoossaa sunththan caaqqida gishshas ha7i simmidi istta bolla meto gaththanaas dandayokko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ዴራ ካሌዛይቲ፥ «ኑኒ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ጫቂዳ ጊሻስ ሃኢ ሲሚዲ ኢስታ ቦላ ሜቶ ጋናስ ዳንዳዮኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን እስራኤለ ጭማት፥ “ኑ ኤንታዉ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ጫቅዳ ግሾ፥ ሀእ ኤንታ ቦቻናዉ ዳንዳኦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Isra7eele cimati, “Nu entaw Godaa Isra7eele Xoossaa sunthan caaqida gisho, ha77i enta bochanaw danda7oko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን መሪዎቹ ሁሉ ለማኅበሩ እንዲህ ሲሉ መለሱ፤ “በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ስለማልንላቸው፣ አሁን ጕዳት ልናደርስባቸው አንችልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መሪዎቹ ግን እንዲህ ሲሉ መለሱላቸው፤ “በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ቃል ገብተንላቸዋል፤ ስለዚህም አሁን ጒዳት ልናደርስባቸው አይገባም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሹመኛታት ዅሎም ድማ ንዅሉ እቲ ህዝቢ “ንሕና ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ምሒልናሎም ኢና፤ ስለዙይ ሕዚ ክንነኽኦም ኣይንኽእልን ኢና።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሹማምቲ ኹሎም ድማ ንብዘሎ እቲ ኣኼባ፡ ንሕና ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኣኤል ምሒልናሎም ኢና፡ ሕጂ ኸአ ክንትንክዮም ኣይንኽእልን።