Joshua 9:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም መሳፍንቲ ድማ፡ ብህይወት ይኹኑ፡ በልዎም። ግናኸ ንዅሉ እቲ ጉባኤ ቈረጽቲ ዕንጨይትን ቈረጽቲ ማይን ይኹኑ። ከምቲ መሳፍንቲ ቃል ዝኣተውሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አለቆቹም “አዳንናችሁ፤ ለማኅበሩም እንጨት ትቈርጡና ውኃ ትቀዱ ዘንድ መደብናችሁ” አሉአቸው። አለቆቹም እንዲሁ አዘዙአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቆቹም። በሕይወት ይኑሩ አሉአቸው፤ አለቆቹም እንደ ተናገሩአቸው ለማኅበሩ ሁሉ እንጨት ቆራጮች ውኃም ቀጂዎች ሆኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አለቆቹም፦ “በሕይወት ይኑሩ” አሉአቸው፤ አለቆቹም እንደ ተናገሩአቸው ለማኅበሩ ሁሉ እንጨት ቆራጮች ውኃም ቀጂዎች ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ደኢደ ማባራዉ ኡባዉ ም ቃንጽያዋንታነ ሃ ትክያዋንታ ግድኖ” ያጌድኖ። ሄዋ ድራዉ ጋባኦናቱዋ ሱንቱ ጌዳዋዳን ሀኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin de'iidde maabaraw ubbaw mitsaa k'ans's'iyaawanttanne haatsaa tikkiyaawantta gidino» yaageeddino. Hewaa diraw Gabaa'oonatuwaa suntsatuu geeddawaadan haneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin istti kumeththa maabaraas mith mixishenne haath duuqqishe detto» gi zaarida. Hessa gishshas maabaraa kaaleththizayti gelida qaalay naagettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ኩሜ ማባራስ ሚ ሚጺሼኔ ሃ ዱቂሼ ዴቶ» ጊ ዛሪዳ። ሄሳ ጊሻስ ማባራ ካሌዛይቲ ጌሊዳ ቃላይ ናጌቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ደኦ ጊተ። ግዶሽን እስራኤለ አሳ ኡባስ ምነ ሃ ሺሸይሳታ ግዶ” ያግዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ጭማት ባንታ ጫቁዋ ናግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti de7o giite. Gidoshin Isra7eele asa ubbaas mithinne haathe shiisheyisata gido” yaagidosona. Hessa gisho, cimati banta caaquwa naagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ለማኅበረ ሰቡ በሙሉ ዕንጨት እየቈረጡ ውሃ እየቀዱ ይኑሩ።” ስለዚህ መሪዎቹ የገቡላቸው ቃል ተጠበቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መሪዎቹም ስለ እነርሱ በወሰኑት መሠረት፦ ይኑሩ፤ ነገር ግን ለመላው ማኅበር እንጨት በመልቀምና ውሃ በመቅዳት ያገልግሉ” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣሕሉቕ ብህይወት ይንበሩ በልዎም፤ ከም ዝተናገርዎምውን ንዅሉ ህዝቢ ቘረፅቲ ዕንፀይትን ቀዳሕቲ ማይን ኮኑ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሹማምቲ፡ ብህይወት ይንበሩ በልዎም። ግናኸ፡ ከምቲ ሹማምቲ ዝበልዎም፡ ንብዘሎ ኣኼባ ቑረጽቲ ዕጨይትን ወረዲ ማይን ኮኑ።