Joshua 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእያሱ ድማ፡ ንሕና ባሮትካ ኢና። እያሱ ድማ፡ ንስኻትኩም መን ኢኹም፧ ካበይከ ኢኻ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢያሱንም፥ “እኛ ባሪያዎችህ ነን፤ ከሩቅ ሀገርም ነን” አሉት። ኢያሱም፥ “እናንተ እነማን ናችሁ? ከወዴትስ መጣችሁ?” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢያሱንም። እኛ ባሪያዎችህ ነን አሉት። ኢያሱም። እናንተ እነማን ናችሁ? ከወዴትስ መጣችሁ? አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢያሱንም እንዲህ አሉት፦ “እኛ ባርያዎችህ ነን።” ኢያሱም እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ እነማን ናችሁ? ከወዴትስ መጣችሁ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ ኡንቱንቱ ኢያሳ፥ “ኑን ነ ቆማቱዋ” ያጌድኖ። ኢያሱ፥ “ህንተንቱ ኦኔ? ሀቃፐ ዬድቴ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye unttunttu Iyyaasa, «Nuuni ne k'oomatuwaa» yaageeddino. Iyyaasu, «Hinttenttu oonee? Hak'appe yeedditee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti Iyaasos, «Nuni ne aylleta» gida. Iyaasoy, «Intte oonee? Awappe yidetii?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢያሶስ፥ «ኑኒ ኔ ኣይሌታ» ጊዳ። ኢያሶይ፥ «ኢንቴ ኦኔ? ኣዋፔ ዪዴቲ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ እያሱኮ፥ “ኑ ነ አይለታ” ያግድ ዛርዶሶና። እያሱይ ዛሪድ፥ “ህንተ ኦናንቴ? አዉፐ ይደቲ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti Iyyasuko, “Nu ne aylleta” yaagidi zaaridosona. Iyyasuy zaaridi, “Hinte oonantee? Awupe yidetii?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም ኢያሱን፣ “እኛ ባሪያዎችህ ነን” አሉት። ኢያሱ ግን፣ “እናንተ እነማን ናችሁ? የመጣችሁትስ ከየት ነው?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የገባዖንም ሰዎች ኢያሱን “እኛ አገልጋዮችህ ነን” አሉት። ኢያሱም “እናንተ እነማን ናችሁ? የመጣችሁትስ ከየት ነው?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኢያሱ ኸዓ “ንሕና ሓሻኽርካ ኢና” በልዎ። ኢያሱ ግና “እንታዎት ኢኹም? ካበይከ መፂእኹም?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ንእያሱ ኸአ፡ ንሕና ገላውኻ ኢና፡ በልዎ። እያሱ ድማ እንታዎት ኢኹም ካበይከ መጺእኩም፡ በሎም።