Judges 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብኡ ምስ መጸት ድማ፡ ንኣቦኣ ቍራጽ መሬት ኪልምኖ ተማሕጸነቶ። ካሌብ ድማ፡ እንታይ ትደሊ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እር​ስ​ዋም ወደ እርሱ በመ​ጣች ጊዜ የእ​ርሻ ቦታ ይሰ​ጣት ዘንድ አባ​ቷን እን​ድ​ት​ለ​ም​ነው ጎቶ​ን​ያል መከ​ራት። እር​ስ​ዋም በአ​ህ​ያዋ ላይ ሆና አን​ጐ​ራ​ጐ​ረች፤ “ወደ ደቡብ ሰድ​ደ​ኸ​ኛል” ብላም ጮኸች። ካሌ​ብም፥ “ምን ሆነ​ሻል?” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም ወደ እርሱ በመጣች ጊዜ ከአባትዋ እርሻ እንዲለምን መከረችው። እርስዋም ከአህያዋ ወረደች፤ ካሌብም። ምን ፈለግሽ? አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ወደ ዖትኒኤል በመጣች ጊዜ፥ ከአባቷ የእርሻ መሬት እንዲጠይቅ መከረችው፤ ካሌብም እርሷ ከአህያዋ ላይ እንደወረደች “ምን እንዳደርግልሽ ትፈልጊያለሽ?” ሲል ጠየቃት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አክሳ ኦትንኤላ ገልያ ዎደ፥ እ አዉ እዝዉ ጋድያ እማናዳን ዎሳና ማላ፥ ኦትንኤል እዞ ዞሬዳ። እዛ ባቁሉዋፐ ዎዱ፤ ካሌብ እዞ፥ “አያ ኮያይ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aakisa Otini'eela geliyaa wode, I aawuu iziw gadiyaa immanaadan woosana mala, Otini'eeli izo zoreedda. Iza bak'uluwaappe wod'd'aaddu; Kaaleebi izo, «Ayaa koyay?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Akisay Otin7eele geliza wode, iza ba aawappe gade oychcha ekkana mala Otin7eeley izo zorides; histtiin iza ba toggida mehe bollafe wodhdhadus; histtiin Kaalebey izo, «Ta nees ay ooththoo?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣኪሳይ ኦቲንኤሌ ጌሊዛ ዎዴ፥ ኢዛ ባ ኣዋፔ ጋዴ ኦይቻ ኤካና ማላ ኦቲንኤሌይ ኢዞ ዞሪዴስ፤ ሂስቲን ኢዛ ባ ቶጊዳ ሜሄ ቦላፌ ዎዱስ፤ ሂስቲን ካሌቤይ ኢዞ፥ «ታ ኔስ ኣይ ኦ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አክሳ ጎቶንያላ ገልያ ዎደ፥ እ አዋይ እዉ ጋደ እማናዳ ዎሳና መላ ጎቶንያል እዮ ዞርስ። እያ ባቁሎ ቦላፈ ዎሽን ካለብ ታ ናተ፥ “አይ ኮያይ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aksa Gotoniyala geliya wode, I aaway iw gade immanaada woossana mela Gotoniyali iyo zoris. Iya baqulo bollafe wodhishin Kaalebi ta naatte, “Ay koyay?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም ወደ ጎቶንያል በመጣች ጊዜ፣ አባቷ የዕርሻ መሬት እንዲሰጠው ይለምነው ዘንድ አጥብቃ ነገረችው፤ ካሌብም እርሷ ከአህያዋ ላይ እንደ ወረደች “ምን እንዳደርግልሽ ትፈልጊያለሽ?” ሲል ጠየቃት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጋብቻቸውም ቀን ዖትኒኤል ዓክሳን “አባትሽ የእርሻ መሬት እንዲሰጥሽ ጠይቂ” አላት፤ እርስዋም ካሌብን ስታይ ከበቅሎዋ ላይ ወረደች፤ ካሌብም “ምን እንድሰጥሽ ትፈልጊአለሽ” ብሎ ጠየቃት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ናብ ጎቶንያል ምስ መፀት፥ ካብ ኣቦኣ ግራት ክልምን መኸረቶ። ንሳ ኸዓ ኻብ ኣድጊ ወረደት። ካሌብ ድማ “እንታይ ክገብረልኪ ትደልዪ?” በላ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኸአ፡ ናብኡ ምስ መጸት፡ ካብ ኣቦኣኣ ግራት ኪልምን መኸረቶ። ካብ ኣድጊ ኸአ ወረደት፡ ካሌብ ድማ እንታይ ኾንኪ ኢኺ በላ።