Judges 1:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ቄናዊ ሓሙስ ሙሴ ድማ ምስ ደቂ ይሁዳ ካብ ከተማ ስየ ናብታ ብደቡብ ኣራድ እትርከብ በረኻ ይሁዳ ደየቡ። ከይዶም ድማ ኣብ ማእከል እቲ ህዝቢ ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቄናዊው የሙሴ አማት የዮባብ ልጆችም ከዘንባባ ከተማ ተነሥተው ከዓራድ በአዜብ በኩል ወዳለው ወደ ይሁዳ ምድረ በዳ ወደ ይሁዳ ልጆች ሄደው ከሕዝቡ ጋር ተቀመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቄናዊው የሙሴ አማት ልጆችም ከይሁዳ ልጆች ጋር ዘንባባ ካለባት ከተማ ተነሥተው ከዓራድ በደቡብ በኩል ወዳለው ወደ ይሁዳ ምድረ በዳ ወጡ፤ ሄደውም ከሕዝቡ ጋር ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቄናዊው የሙሴ አማት ዘሮች ከይሁዳ ሰዎች ጋር በመሆን ከዘንባባዋ ከተማ ተነሥተው፥ ዓራድ አጠገብ በኔጌብ ውስጥ በይሁዳ ምድረ በዳ ካሉት ሕዝቦች ጋር አብረው ሄዱ፥ እዚያም ከሕዝቡ ጋር ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ ቦሉዋ ዛራቱ ቄናት ይሁዳ አሳና ዛምባ ካታማ ጌተትያ ያርኮ ካታማፐ ደንዴድኖ፤ አራዳ ጌተትያ ካታማፐ ገድሳ ባጋና፥ ኔጌባን ደእያ ይሁዳ መላ ቢታ ቤድኖ፤ ያን አማሌቃቱዋና ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse bolluwaa zaratuu K'eenati Yihudaa asaana Zambbaa Katamaa geetettiyaa Yaarikko katamaappe denddeeddino; Araada geetettiyaa katamaappe gedissa baggana, Neegeeban de'iyaa Yihudaa mela biittaa beeddino; yaan Amaaleek'atuwaana utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Muse bollo Qenaaweza zereththati Yuhuda asaara Zambay dari diza Iyarkko katamappe dendida; histtidi Araade geetettiza katamaappe dugeha baggara, Negeben diza Yuhuda bazzo bida; histtidikka heen diza asaa giddon uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴ ቦሎ ቄናዌዛ ዜሬቲ ዩሁዳ ኣሳራ ዛምባይ ዳሪ ዲዛ ኢያርኮ ካታማፔ ዴንዲዳ፤ ሂስቲዲ ኣራዴ ጌቴቲዛ ካታማፔ ዱጌሃ ባጋራ፥ ኔጌቤን ዲዛ ዩሁዳ ባዞ ቢዳ፤ ሂስቲዲካ ሄን ዲዛ ኣሳ ጊዶን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ ቦሉዋ ቀናት ኮቻት ይሁዳ አሳራ ዛምባ ካታማ ጌተትያ እያርኮ ካታማፐ ደንድድ አራዳ ካታማፐ ዱገሀ ባጋራ፥ ነገባን ደእያ ይሁዳ መላ ቢታ ብድ ያን ደእያ አሳ ግዶን ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey bolluwa Qenaati kochati Yihuda asaara Zamba Katama geetetiya Iyaarko katamaape dendidi Arada katamaape dugeha baggara, Negeban de7iya Yihuda mela biitta bidi yan de7iya asaa giddon uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቄናዊው የሙሴ ዐማት ዝርያዎች ከዓራድ አጠገብ በኔጌብ ውስጥ በይሁዳ ምድረ በዳ ካሉት ሕዝቦች ጋር አብረው ለመኖር፣ ከይሁዳ ሰዎች ጋር በመሆን ከባለ ዘንባባዋ ከተማ ከኢያሪኮ ወጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሙሴ ዐማት የነበረው የቄናዊው ዘሮች ከይሁዳ ሕዝብ ጋር በመሆን የተምር ዛፎች ከሞሉባት ከኢያሪኮ ከተማ ተነሥተው፥ በይሁዳ ካለችው ከዐራድ በስተደቡብ ወዳለው ደረቅ ምድር ተጓዙ፤ እዚያም በዐማሌቃውያን መካከል ተቀመጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ደቂ ቄኒ ሓሙ ሙሴ ድማ ምስ ደቂ ይሁዳ ኻብታ ተምሪ ዘለዋ ኸተማ ተልዒሎም ናብታ ብደቡብ ዓራድ ዘላ ምድረ በዳ ይሁዳ ደየቡ። ኣብኡ ኸዓ ምስቲ ህዝቢ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ቄኒ ሓሙ ሙሴ ድማ ምስ ደቂ ይሁዳ ኻብ ከተማ ተምሪ ናብታ ብደቡብ ዓራድ ዘላ በረኻ ይሁዳ ደየቡ። ከይዶም ከአ ምስቲ ህዝቢ ተቐመጡ።