Judges 1:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ምስ ይሁዳ ነበረ። ነቶም ነበርቲ እቲ ከረን ድማ ሰጐጎም። ነቶም ኣብ ጐልጐል ዚነብሩ ግና ሰረገላታት ሓጺን ስለ ዝነበሮም ኼውጽእዎም ኣይከኣሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ከይሁዳ ጋር ነበረ፤ ይሁዳም ተራራማውን ሀገር ወረሰ፤ በሸለቆው የሚኖሩትን ግን የብረት ሰረገሎች ነበሩአቸውና ሊወርሳቸው አልቻለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከይሁዳ ጋር ነበረ፤ ይሁዳም ተራራማውን አገር ወረሰ፤ በሸለቆው የሚኖሩት ግን የብረት ሰረገሎች ነበሩአቸውና ሊያወጣቸው አልቻለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ነበር፤ ስለዚህ ኰረብታማውን አገር ያዙ፤ ነገር ግን በረባዳማው ምድር የሚኖሩት ሰዎች ከብረት የተሠሩ ሠረገሎች ስለ ነበሯቸው ከዚያ አሳደው ሊያስወጧቸው አልቻሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ይሁዳ አሳና ደእያ ድራዉ፥ ገዘ ጋድያ ኡንቱንቱ ላቴድኖ፤ ሽን ደምባ ጋድያ አሳቶ ብራታፐ ኦሰቴዳ ኦላ ፓራ ጋረቱ ደእያ ድራዉ፥ ይሁዳ አሳይ ኡንቱንታ የደርሳናዉ ዳንዳይቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Yihudaa asaana de'iyaa diraw, gezze gadiyaa unttunttu laatteeddino; shin dembbaa gadiyaa asatoo birataappe oosetteedda olaa paraa gaaretuu de'iyaa diraw, Yihudaa Asay unttuntta yederssanaw danddayibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Yuhuda asaara diza gishshas, zumati darzaaso gezze biitta istti oykkida; gido attiin gars dembati uttida biittan diza asatas biratappe oosettida ola para-gaareti diza gishshas, Yuhuda asay istta denththi gooddanaas dandaybeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ዩሁዳ ኣሳራ ዲዛ ጊሻስ፥ ዙማቲ ዳርዛሶ ጌዜ ቢታ ኢስቲ ኦይኪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ጋርስ ዴምባቲ ኡቲዳ ቢታን ዲዛ ኣሳታስ ቢራታፔ ኦሴቲዳ ኦላ ፓራ-ጋሬቲ ዲዛ ጊሻስ፥ ዩሁዳ ኣሳይ ኢስታ ዴን ጎዳናስ ዳንዳይቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ይሁዳ አሳራ ደእያ ግሾ፥ ደረይ ዳርያ ቢታ ላትዶሶና። ሽን ደምባ ቢታን ደእያ አሳታስ ብራታፐ ኦሰትዳ ኦላ ፓራ ጋረት ደእያ ግሾ፥ ይሁዳ አሳይ ኤንታ ጎድድ ከሳናዉ ዳንዳእቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Yihuda asaara de7iya gisho, derey dariya biitta laattidosona. Shin demba biittan de7iya asatas biratape oosetida ola para gaareti de7iya gisho, Yihuda asay enta gooddidi kessanaw danda7ibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ከይሁዳ ሰዎች ጋር ነበር፤ ስለዚህ ኰረብታማውን አገር ያዙ፤ ነገር ግን በረባዳው ምድር የሚኖሩት ሰዎች ከብረት የተሠሩ ሠረገሎች ስለ ነበሯቸው ከዚያ አሳድደው ሊያስወጧቸው አልቻሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ከይሁዳ ሕዝብ ጋር ስለ ነበረ የተራራማውን አገር አሸንፈው ያዙ፤ ነገር ግን በረባዳማው ሜዳ አገር የነበሩት ኗሪዎች የብረት ሠረገሎች ስለ ነበሩአቸው ሊያስወጡአቸው አልቻሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ምስ ደቂ ይሁዳ ስለ ዝነበረ፥ ነቶም ኣብ ኰረብታታት ዝነበሩ ኣልቀቕዎም፤ ነቶም ኣብ ለሰ ዝቕመጡ ዝነበሩ ግና፥ ሰረገላታት ሓፂን ስለ ዝነበሮም፥ ከልቅቕዎም ኣይከኣሉን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ምስ ይሁዳ ነበረ እሞ፡ ነቶም ኣብ ከረን ዝነብሩ ኣልቀቖም፡ ነቶም ኣብ ለሰ ዚኒበሩ ግና፡ ሰረገላታት ሓጺን ነበሮም እሞ፡ ኬልቅቖም ኣይከአለን።