Judges 1:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምናሴ እውን ነበርቲ ቤት-ሸንን ኣብ ትሕቲኣ ዚነብሩን ታኣናክን ምስ ኣብ ትሕቲኣ ዚነብሩ፡ ወይ ነበርቲ ዶርን ኣብ ትሕቲኣን ዚነብሩ፡ ነበርቲ ኢብለምን ኣብ ትሕቲኣን ዚነብሩ፡ ነበርቲ መጊዶን ኣብ ትሕቲኣን እውን ኣይነበሮምን። ዘይምስጓግ፤ ከነኣናውያን ግና ኣብታ ሃገር ክነብሩ ደለዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምናሴም የሰቂቶን ከተማ ቤትሶንንና መንደሮችዋን መሰማሪያዎችዋንም፥ ኢቀጸአድንና መንደሮችዋን፥ የዶርን ነዋሪዎችና መንደሮችዋን፥ የዮበለዓምን ነዋሪዎች፥ መሰማሪያዎችዋንና መንደሮችዋን፥ የመጊዶን ነዋሪዎች መሰማሪያዎችዋንና መንደሮችዋን አልወረሳቸውም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በዚያች ሀገር ይቀመጡ ዘንድ ጸኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምናሴም የቤትሳንንና የመንደሮችዋን፥ የታዕናክንና የመንደሮችዋን፥ የዶርንና የመንደሮችዋን፥ የይብለዓምንና የመንደሮችዋን፥ የመጊዶንና የመንደሮችዋን ሰዎች አላወጣቸውም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምናሴ ነገድ ግን በቤትሳን፥ በታዕናክ፥ በዶር፥ በይብለዓም፥ በመጊዶንና በየአካባቢያቸው ያሉት መንደሮች ነዋሪውን ሕዝብ ስላላስወጡ፥ ከነዓናውያን ኑሮአቸውን በዚያው ለማድረግ ወሰኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምናሰ ዛራቱ ቤትሻና፥ ታእናካ፥ ዶራ፥ ይብላኣማነ ማግዶ ካታማቱዋንነ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋን ደእያ አሳቱዋ ከሲደ የደርሳናዉ ዳንዳይበይክኖ። ያትና፥ ካናነቱ ያን ደኡዋ ምንሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Minaase zaratuu Beetishaana, Taa'inaaka, Doora, Yibila'aamanne Magido katamatuwaaninne unttunttu yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaan de'iyaa asatuwaa kessiide yederssanaw danddaybbeykkino. Yaatina, Kanaanetuu yaan de'uwaa miniseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Minaase zareti, Beeti-Sha7aane, Ta7inaake, Doore, Yibila7aamenne Magiddo katamataninne istta yuushon diza mooththatan diza asata kessi gooddontta aggida gishshas Kanaaneti heen bantta de7o minththi oykkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚናሴ ዛሬቲ፥ ቤቲ-ሻኣኔ፥ ታኢናኬ፥ ዶሬ፥ ዪቢላኣሜኔ ማጊዶ ካታማታኒኔ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ሞታን ዲዛ ኣሳታ ኬሲ ጎዶንታ ኣጊዳ ጊሻስ ካናኔቲ ሄን ባንታ ዴኦ ሚን ኦይኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምናሰ ኮቻት ቤት-ሳና፥ ታናካ፥ ዶራ፥ ይብላማ ማግዶነ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ጉታታን ደእያ አሳታ ጎድድ ከስቦኮና። ያትን፥ ካናነት ያን ዱሱ ኦይክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Minaase kochati Beet-Saana, Tanaka, Doora, Yiblaama Magidonne enta yuushuwan de7iya gutatan de7iya asata gooddidi kessibookona. Yaatin, Kanaaneti yan duussu oykidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምናሴ ነገድ ግን በቤትሳን፣ በታዕናክ፣ በዶር፣ በይብለዓም፣ በመጊዶንና በየአካባቢያቸው ያሉት መንደሮች ነዋሪውን ሕዝብ ስላላስወጡ፣ ከነዓናውያን ኑሯቸውን በዚያው ለማድረግ ወሰኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የምናሴ ነገድ ቤትሻን፥ በታዕናክ በዶርን የዪብልዓምንና በመጊዶና በአካባቢያቸው የሚኖሩትን ሰዎች አላስወጡም ነበር፤ ከነዓናውያንም በዚያው መኖርን ቀጠሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ምናሴ ነቶም ኣብ ከተማታት ቤትሳንን ኣብ ከባቢኣን፥ ታዓናቅን ኣብ ከባቢኣን፥ ዶርን ኣብ ከባቢኣን፥ ይብልዓምን ኣብ ከባቢኣን፥ መጊዶንን ኣብ ከባቢኣን፥ ይነብሩ ንዝነበሩ ከነዓናውያን ኣየውፅእዎምን። ከነዓናውያን ድማ ኣብታ ሃገር እቲኣ ኽነብሩ ቘረፁ።
Amharic Tigrinya 2011
ምናሴ ድማ ንቤትሽኣንን ንዓድታትን፡ ንተዓናቅን ንዓድታታን፡ ነቶም ኣብ ዶርን ኣብ ዓድታታን ዚነብሩ ኸአ፡ ነቶም ኣብ ይብልዓልም ኣብ ዓድታታን ዚነብሩ ድማ ኣይወረሶምን። እቶም ከነኣናውያን ደአ ኣብታ ሃገር እቲኣ ኺነብሩ ቖረጹ።