Judges 1:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ድማ ንሓዉ ስምዖን በሎ፦ “ምስ ከነኣናውያን ክንዋጋእ፡ ብዕጫይ ምሳይ ደይብ። ኣብ ዕጫኻ እውን ምሳኻ ክኸይድ እየ። ሽዑ ስምዖን ምስኡ ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይሁዳም ወንድሙን ስምዖንን፥ “ከእኔ ጋር ወደ ዕጣዬ ውጣ፤ ከነዓናውያንንም እንውጋቸው፤ እኔም ደግሞ ከአንተ ጋር ወደ ዕጣህ እሄዳለሁ” አለው። ስምዖንም ከእርሱ ጋር ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሁዳም ወንድሙን ስምዖንን። ከነዓናውያንን እንወጋ ዘንድ ከእኔ ጋር ወደ ዕጣዬ ውጣ፥ እኔም ደግሞ ከአንተ ጋር ወደ ዕጣህ እሄዳለሁ አለው። ስምዖንም ከእርሱ ጋር ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁዳም ወንድሙን ስምዖንን፦ “ከነዓናውያንን ለመውጋት ድርሻዬ ወደ ሆነው ምድር አብረን እንውጣ፤ እኔም እንደዚሁ ድርሻህ ወደ ሆነው ምድር አብሬህ እወጣለሁ” አለው። ስለዚህም ከእርሱ ጋር ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ አሳይ ባረንቱ ዳቦቱዋ፥ ስሞና ዘረ፥ “ኑን ካናነቱዋና ኦለታና ማላ፥ ኑና ሻክና ጋኬዳ ሳኣ ኑናና ደንድተ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ህንተንታ ሻክና ጋኬዳ ሳኣ ህንተናና እትፐ ባና” ያጌዳ። ስሞና ዛራቱነ ይሁዳ ዛራቱ ኦላዉ እትፐ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa Asay barenttu dabbotuwaa, Simoona zeretsaa, «Nuuni Kanaanetuwaana olettana mala, nuuna shaakkina gakkeedda sa'aa nuunanna denddite. Hewaappe guyyiyaan, hinttentta shaakkina gakkeedda sa'aa hinttenana ittippe baana» yaageedda. Simoona zaratuunne Yihudaa zaratuu olaw ittippe beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda asay bantta dabbota gidida Simoona zareta, «Nuni Kanaanetara olettana mala nuna shaakkiin gakkidaso nunara aadhdhite. Hessafe guye inttena shaakon gakkidaso inttenara issife baana» gida; histtiin Simoona zaretinne Yuhuda zareti olas issife bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ኣሳይ ባንታ ዳቦታ ጊዲዳ ሲሞና ዛሬታ፥ «ኑኒ ካናኔታራ ኦሌታና ማላ ኑና ሻኪን ጋኪዳሶ ኑናራ ኣቴ። ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴና ሻኮን ጋኪዳሶ ኢንቴናራ ኢሲፌ ባና» ጊዳ፤ ሂስቲን ሲሞና ዛሬቲኔ ዩሁዳ ዛሬቲ ኦላስ ኢሲፌ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ አሳይ ባንታ እሻታ፥ ስሞና ኮቻታ፥ “ኑኒ ካናነታ ኦላና መላ ኑና ግሾን ጋክዳ ቢታ ኑራ የተ። ኑካ ህንተና ግሾን ጋክዳ ቢታ ህንተራ ባና” ያግስ። ስሞና ኮቻይ ይሁዳ ኮቻራ እስፈ ኦላናዉ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda asay banta ishata, Simoona kochata, “Nuuni Kanaaneta olana mela nuna gishon gakida biitta nuura yedhite. Nuka hintena gishon gakida biitta hintera baana” yaagis. Simoona kochay Yihuda kochaara issife olanaw bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳም ሰዎች ወንድሞቻቸውን የስምዖንን ልጆች፣ “ከነዓናውያንን ለመውጋት ድርሻችን ወደ ሆነው ምድር አብረን እንውጣ፤ እኛም እንደዚሁ ድርሻችሁ ወደ ሆነው ምድር አብረናችሁ እንወጣለን” አሏቸው፤ ስለዚህም የስምዖን ሰዎች አብረዋቸው ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ነገድ ሕዝቦች ወንድሞቻቸውን የስምዖንን ነገድ ሕዝቦች “ለእኛ ወደ ተደለደለው ርስት በከነዓናውያን ላይ ለመዝመት ከእኛ ጋር አብረን እንሂድ እኛም ለእናንተ ወደተደለደለው ርስት አብረን እንሄዳለን” አሉአቸው። የስምዖን ነገድ ሕዝቦች ከእነርሱ ጋር ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ይሁዳ ኸዓ ንደቂ ስምኦን ኣሕዋቶም፥ “ምስ ከነዓናውያን ክንዋጋእስ፥ ናብቲ ብፅሒትና ንዑናይ ምሳና ኺዱ፤ ንሕና ኸዓ ናብቲ ብፅሒትኩም ምሳኻትኩም ክንከይድ ኢና” በልዎም። ደቂ ስምኦን ድማ ምስኣቶም ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ኸአ ንስምኦን ሓው፡ ምስ ከንኣናውያን ክንዋጋእሲ፡ ናብቲ ብጽሒተይ ምሳይ ደይብ፡ ኣነ ኸአ ናብቲ ብዝሒትካ ምሳኻ ክኸይድ እየ፡ በሎ። ስምኦን ድማ ምስኡ ኸደ።