Judges 1:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሴራውያን ግና ኣብ መንጎ ከነኣናውያን ነበርቲ እታ ሃገር ይነብሩ ነበሩ፣ ንሳቶም ስለ ዘይሰጐጉዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሴ​ርም በዚ​ያች ምድር በተ​ቀ​መ​ጡት ከነ​ዓ​ና​ው​ያን መካ​ከል ተቀ​መጠ፤ ሊያ​ጠ​ፋ​ቸው አል​ቻ​ለ​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያችም ምድር የተቀመጡትን ከነዓናውያን አላወጡአቸውምና በመካከላቸው የአሴር ልጆች ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያችም ምድር የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላወጡአቸውምና በመካከላቸው የአሴር ልጆች ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካናነቱ ከሰናን አጌዳ ድራዉ፥ አሴራ ዛራቱ ኡንቱንቱና ያን እትፐ ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kanaanetuu kesenan aggeeda diraw, Aaseera zaratuu unttunttunna yaan ittippe de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kanaaneti kezontta aggida gishshas Aaseere zareti isttara heen issife de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካናኔቲ ኬዞንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኣሴሬ ዛሬቲ ኢስታራ ሄን ኢሲፌ ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካናነት ከዮና አትዳ ግሾ አሴራ ኮቻት ኤንታራ ያን እስፈ ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kanaaneti keyonna attida gisho Aseera kochati entara yan issife de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ምክንያት የአሴር ሕዝብ በምድሪቱ ካሉት ከነዓናውያን ጋር አብረው ኖሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከነዓናውያንንም ሳያስወጡ በመቅረታቸው የአሴር ሕዝብ በዚያው ከእነርሱ ጋር አብረው ይኖሩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለ ዘይሰጐጕዎም ከዓ፥ ኣሴራውያን ኣብ ማእኸል እቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ከነዓናውያን ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለ ዘየልቀቖም ከአ፡ ኣሴራውያን ኣብ ማእከል እቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኸነኣናውያን ተቐመጡ።