Judges 1:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንፍታሌም ንነበርቲ ቤት-ሸሜሽን ንነበርቲ ቢታንታን እውን ኣይሰጐጎምን፤ ንሱ ግና ኣብ መንጎ ከነኣናውያን ነበርቲ እታ ሃገር ተቐመጠ። ነበርቲ ቤት-ሸሜሽን ቢታንያን ግና ከፈልቲ ቐረጽኦም ኰኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንፍታሌምም የቤትሳሚስንና የቤቴኔስን ሰዎች አላጠፋቸውም፤ በምድሩም በተቀመጡት በከነዓናውያን መካከል ተቀመጡ፤ ነገር ግን በቤትሳሚስና በቤቴኔስ የሚኖሩ ሰዎች ገባሮች ሁኑላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንፍታሌምም የቤትሳሚስንና የቤትዓናትን ሰዎች አላወጣቸውም፥ በምድሩም በተቀመጡት በከነዓናውያን መካከል ተቀመጡ፤ ነገር ግን የቤትሳሚስና የቤትዓናት ሰዎች ግብር የሚገብሩለት ሆኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንፍታሌምም በቤትሳሚስና በቤትዓናት የሚኖሩትን አላስወጣም፤ ስለዚህ የንፍታሌም ነገድ በምድሪቱ ከሚኖሩት ከነዓናውያን ጋር አብረው ኖሩ፤ ይሁን እንጂ በቤትሳሚስና በቤትዓናት የሚኖሩት ለእነርሱ የጉልበት ሥራ ተገደው ይሠሩ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ንፍታሌማ ዛራቱካ ቤት-ሸመሻ ካታማንነ ቤት-አናታ ካታማን ደእያ አሳቱዋ ከሲደ የደርስበይክኖ፤ ሽን ካናነቱዋና ያን እትፐ ደኤድኖ። ቤት-ሸመሻነ ቤት-አናታ ካታማ አሳቱዋ ባረንቶ ዎልቃን ኦስሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nifttaaleema zaratuukka Beeti-Shemesha katamaaninne Beeti-Anaata kataman de'iyaa asatuwaa kessiide yederssibeykkino; shin Kanaanetuwaana yaan ittippe de'eeddino. Beeti-Shemeshanne Beeti-Anaata katamaa asatuwaa barenttoo wolk'k'an oosisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Niftaaleme zaretikka Beeti-Shemishe katamaninne Beeti-Anaate katamaan diza asata kessidi gooddibeettenna; gido attiin Kanaanetara heen issife de7ishin Beeti-Shemishenne Beeti-Anaate katama asata baas wolqqan oosisida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኒፍታሌሜ ዛሬቲካ ቤቲ-ሼሚሼ ካታማኒኔ ቤቲ-ኣናቴ ካታማን ዲዛ ኣሳታ ኬሲዲ ጎዲቤቴና፤ ጊዶ ኣቲን ካናኔታራ ሄን ኢሲፌ ዴኢሺን ቤቲ-ሼሚሼኔ ቤቲ-ኣናቴ ካታማ ኣሳታ ባስ ዎልቃን ኦሲሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ንፍታለመ ኮቻት ቤት-ሳሜሳንነ ቤት-አናታን ደእያ አሳታ ጎድ ከስቦኮና፤ ሽን ካናነታራ ያን እስፈ ደእዶሶና። ቤት-ሳሜሳነ ቤት-አናታ አሳታ ባንታዉ ዎልቃን ኦስስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Niftaaleme kochati Beet-Sameesaninne Beet-Anaatan de7iya asata gooddi kessibookona; shin Kanaanetara yan issife de7idosona. Beet-Sameesanne Beet-Anata asata bantaw wolqan oosisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንፍታሌምም በቤት ሳሚስና በቤትዓናት የሚኖሩትን አላስወጣም፤ ስለዚህ የንፍታሌም ነገድ በምድሪቱ ከሚኖሩት ከነዓናውያን ጋር አብረው ኖሩ፤ ይሁን እንጂ በቤት ሳሚስና በቤትዓናት የሚኖሩት ለእነርሱ የጕልበት ሥራ ተገድደው ይሠሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የንፍታሌም ነገድ በቤትሼሜሽና በቤትዓናት ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች አላስወጡም፤ ስለዚህም የንፍታሌም ሕዝብ ከከነዓናውያን ጋር እዚያው አብረው መኖርን ቀጠሉ፤ ሆኖም የጒልበት ሥራ እንዲሠሩላቸው ከነዓናውያንን ያስገድዱአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምኡውን ደቂ ንፍታሌም ነቶም ኣብ ቤትሳምስን ኣብ ቤትዓናትን ንዝነብሩ ሰባት ኣየውፅእዎምን፤ ኣብ ማእኸል እቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ከነዓናውያን ደኣ ተቐመጡ እምበር። እቶም ኣብ ቤት ሳሚስን ኣብ ቤት ዓናትን ዝነብሩ ግና ገባራቶም ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011
ንፍታሌም ነቶም ኣብ ቤትሽመሽ ዚነብሩን ነቶም ኣብ ቤትዓናት ዚነብሩን ኣየልቀቖምን፡ ኣብ ማእከል እቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኸነኣናውያን ደአ ተቐመጡ። እቶም ኣብ ቤት ሽመሽን ኣብ ቤትሽመሽ ዚነብሩን ነቶም ኣብ ቤትዓናት ዚነብሩን ኣየልቀቖምን፡ ኣብ ማእከል እቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ኸነኣናውያን ደአ ተቐመጡ። እቶም ኣብ ቤት ሽመሽን ኣብ ቤት ዓናትን ዚነብሩ ግና ገባሮም ኮኑ።