Judges 1:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሞራውያን ድማ ናብቲ ጐልጐል ኪወርዱ ስለ ዘይደለዩ፡ ነቲ ቘልዓ ኣብ ከረን ኣገደድዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ንም የዳ​ንን ልጆች በተ​ራ​ራ​ማው ሀገር አስ​ጨ​ነ​ቁ​አ​ቸው፤ ወደ ሸለ​ቆው እን​ዲ​ወ​ርዱ አይ​ፈ​ቅ​ዱ​ላ​ቸ​ውም ነበ​ርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሞራውያንም የዳንን ልጆች ወደ ተራራማው አገር እንዲያፈገፍጉ አስገደዱአቸው፥ ወደ ሸለቆውም እንዳይወርዱ ከለከሉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዳን ነገድ በኰረብታማው ምድር ብቻ እንዲወሰን እንጂ ወደ ሜዳማው አገር እንዲወርድ አሞራውያን አልፈቀዱለትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሞራዋናቱ ዳና ዘረ ፑደ ገዝያዉ የደርሴድኖ፤ ኡንቱንቱ ዱገ ደምባ ጋድያ ዎናዳን ተኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amoorawaanatu Daana zeretsaa pude gezziyaw yedersseeddino; unttunttu duge dembba gadiyaa wod'd'ennaadan te"eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amooreti Daane zareta pude zumati dizaso gezzefe duge dembaso wodhdhontta mala diggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሞሬቲ ዳኔ ዛሬታ ፑዴ ዙማቲ ዲዛሶ ጌዜፌ ዱጌ ዴምባሶ ዎንታ ማላ ዲጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሞረት ዳነ ኮቻታ ደረይ ዳርያ ቢታ የደዶሶና፤ ኤንቲ ደምባ ቢታ ዎና መላ ተቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Amooreti Daane kochata derey dariya biitta yedethidosona; enti demba biitta wodhonna mela teqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዳን ነገድ በኰረብታማው ምድር ብቻ እንዲወሰን እንጂ ወደ ሜዳማው አገር እንዲወርድ አሞራውያን አልፈቀዱለትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሞራውያን የዳንን ነገድ ሕዝብ ወደ ኮረብታማው አገር አባረሩአቸው፤ ወደ ሜዳማውም ምድር እንዲወርዱ አልፈቀዱላቸውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣሞራውያን ድማ ንደቂ ዳን ናብ ኰረብታታት ከድሐርሕሩ ኣሳጐጕዎም፤ ናብ ለሰ ኸይወርዱውን ከልከልዎም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣሞራውያን ድማ ንደቂ ዳን ናብ ከረን ደፍእዎም እምበር፡ ናብ ለሰ ኺወርዱ ኣይሓደግዎምን።