Judges 1:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሞራውያን ግና ኣብ ደብረ ሄረስ ኣብ ኣያሎንን ኣብ ሳልቢምን ኪነብሩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሞሬዎናውያንም ድብና ቀበሮዎች በሚኖሩበት በመርስኖኖስ ተራራ መቀመጥ ጀመሩ፤ ነገር ግን የዮሴፍ ወገን እጅ በአሞሬዎናውያን ላይ ጸናች፤ ገባርም አደረጉአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሞራውያን በሔሬስ ተራራና በኤሎን በሸዓልቢምም በመቀመጥ ጸኑ፤ ነገር ግን የዮሴፍ ቤት እጅ ከበደች፥ አስገበረቻቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሞራውያን በሔሬስ ተራራና በኤሎን በሸዓልቢምም በመቀመጥ ጸኑ፥ ነገር ግን የዮሴፍ ቤት እጅ ከበደች፥ አስገበረቻቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሞራዋናቱ ሄሬሳ ደርያንነ አያሎናነ ሻአልቢማ ጌተትያ ካታማቱዋን ደኡዋ ምንሴድኖ፤ ሽን ኤፍሬማነ ምናሰ ዛራቱ ምን ምኒደ ቢደ፥ ባረንቶ ዎልቃን ኦስሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amoorawaanatu Hereesa Deriyaaninne Ayaaloonanne Sha'albbiima geetettiyaa katamatuwaan de'uwaa miniseeddino; shin Efireemanne Minaase zaratuu min minniide biide, barenttoo wolk'k'an oosisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amooreti Hari-Hereese deren, Ayaalooninne Sha7albime geetettiza katamatan de7o minththida; gido attiin Efreeme zaretinne Minaase zareti minni minni biidi banttas wolqqan oosisida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሞሬቲ ሃሪ-ሄሬሴ ዴሬን፥ ኣያሎኒኔ ሻኣልቢሜ ጌቴቲዛ ካታማታን ዴኦ ሚንዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኤፍሬሜ ዛሬቲኔ ሚናሴ ዛሬቲ ሚኒ ሚኒ ቢዲ ባንታስ ዎልቃን ኦሲሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሞረት ሄሬሳ ደርያን፥ ኤሎናንነ ሻአልብማን ዱሱ ኦይክዶሶና፤ ሽን ዮሰፋ ኮቻት ምን ምን ብድ ባንታዉ ዎልቃን ኦስስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Amooreti Hereesa deriyan, Eloonaninne Sha7albiman duussu oykidosona; shin Yoosefa kochati minni minni bidi bantaw wolqan oosisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሞራውያንም በሔሬስ ተራራ፣ በኤሎንና በሸዓልቢም ኑሯቸውን ቀጠሉ፤ ይሁን እንጂ የዮሴፍ ወገን በበረታ ጊዜ ተገድደው የጕልበት ሥራ ከመሥራት አላመለጡም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሞራውያን በሔሬስ ተራራና በአያሎን፥ በሻዓልቢም መኖርን ቀጠሉ፤ ነገር ግን የዮሴፍ ልጆች (የኤፍሬምና የምናሴ ነገዶች) የእነርሱ ተገዢዎች አድርገው የጒልበት ሥራ እንዲሠሩላቸው ያስገድዱአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሞራውያን ድማ ኣብ ሓሬስን ኣብ ኤሎንን ኣብ ሻዓልቢምን ክቕመጡ ቘረፁ፤ ግና ኢድ ቤት ዮሴፍ ከበደቶም፤ ኣገበረቶምውን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሞራውያን ድማ ኣብ ሃርሔረስን ኣብ ኣያሎንን ኣብ ሻዓልቢምን ኪቕመጡ ቖረጹ። ግናኸ ኢድ ቤት ዮሴፍ ከበደቶም፡ ገባሩ ድማ ኾነ።