Judges 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ድማ ደየበ፤ እግዚኣብሄር ከነኣናውያንን ፈሪዛውያንን ኣብ ኢዶም ሃቦም፡ ካብኣቶም ድማ ዓሰርተ ሽሕ ሰብኡት ኣብ ቤዘቅ ቀተሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይሁዳም ወጣ፤ እግዚአብሔርም ከነዓናውያንንና ፌርዜዎናውያንን በእጁ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ከእነርሱም በቤዜቅ ውስጥ ዐሥር ሺህ ሰዎችን ገደለባቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሁዳም ወጣ፤ እግዚአብሔርም ከነዓናውያንንና ፌርዛውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፥ ከእነርሱም በቤዜቅ ውስጥ አሥር ሺህ ሰዎች ገደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያ በኋላ ይሁዳ ሕዝብ ዘመተ፤ ጌታም ከነዓናውያንንና ፌርዛውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ በቤዜቅም ዐሥር ሺህውን ድል ነሡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ካናነቱዋነ ፓርዘቱዋ ኡንቱንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ፤ በዜቃ ጌተትያ ካታማን ታሙ ሻአ አሳ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Kanaanetuwaanne Parzzetuwaa unttunttu kushiyan aatsiide immeedda; Bezeek'a geetettiyaa kataman tammu sha"a asaa wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin GODAY Kanaanetanne Paarizeta istta kushen aaththi immides; Beezeqen 10,000 as wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ጎዳይ ካናኔታኔ ፓሪዜታ ኢስታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ፤ ቤዜቄን 10,000 ኣስ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ካናነታነ ፓርዘታ ኤንታ ኩሸን አድ እምን፥ ቤዘቃ ካታማን ታሙ ሙኩሉ አሳ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Kanaanetanne Parzeta enta kushen aathidi immin, Beezeqa kataman tammu mukulu asaa wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁዳ በከነዓናውያንና በፌርዛውያን ላይ ወጣ፤ እግዚአብሔርም በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ ቤዜቅ በተባለውም ስፍራ ዐሥር ሺሕ ሰው ገደሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያ በኋላ የይሁዳ ሕዝብ አብሮ ዘመተ። እግዚአብሔርም በከነዓናውያንና በፈሪዛውያን ላይ ድልን አቀዳጃቸው፤ እነርሱም በቤዜቅ ዐሥር ሺህ ሠራዊትን መቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ይሁዳ ድማ ደዪቦም ተዋግኡ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ንከነዓናውያንን ንፈሪዛውያንን ኣብ ኢዶም ኣሕሊፉ ሃቦም። ካብኣቶም ድማ ኣብ ቤዜቅ ዓሰርተ ሽሕ ሰባት ቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ድማ ናብኡ ደየበ፡ እግዚኣብሄር ከአ ንኸነኣናውያንን ንፈረዛውያንን ኣብ ኢዶም ሀቦም፡ ኣብ ቤዜቅ ዓሰርተ ሽሕ ሰብኣይ ቀተሉ።