Judges 1:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣዶኒቤዘክ፡ ኣጻብዕቲ ኣጻብዕቶምን ዓበይቲ ኣጻብዕቶምን ዝቖረጹ ስሳን ዓሰርተን ነገስታት ስጋኦም ኣብ ትሕቲ መኣደይ ኣከቡ። ከምቲ ዝገበርክዎ እግዚኣብሄር እውን ፈሊሱለይ እዩ። ናብ የሩሳሌም ድማ ኣምጽእዎ፡ ኣብኡ ድማ ሞተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዶ​ኒ​ቤ​ዜ​ቅም፥ “የእ​ጆ​ቻ​ቸ​ውና የእ​ግ​ሮ​ቻ​ቸው አውራ ጣቶች የተ​ቈ​ረጡ ሰባ ነገ​ሥ​ታት ከገ​በ​ታዬ በታች ፍር​ፋሪ ይለ​ቅሙ ነበሩ፤ እኔ እን​ዳ​ደ​ረ​ግሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲሁ መለ​ሰ​ልኝ” አለ። ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ወሰ​ዱት፥ በዚ​ያም ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዶኒቤዜቅም። የእጃቸውና የእግራቸው አውራ ጣት የተቈረጡ ሰባ ነገሥታት ከገበታዬ በታች ፍርፋሪ ይለቅሙ ነበር፤ እኔ እንዳደረግሁ እግዚአብሔር እንዲሁ መለሰልኝ አለ። ወደ ኢየሩሳሌምም አመጡት፥ በዚያም ሞተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዶኒቤዜቅም፥ “የእጃቸውና የእግራቸው አውራ ጣቶች የተቈረጡባቸው ሰባ ነገሥታት ከገበታዬ ሥር የወደቀ ፍርፋሪ ይለቃቅሙ ነበር፤ አሁን ግን እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ የፈጸምሁትን አመጣብኝ” አለ፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም አመጡት፤ በዚያም ሞተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዶን-ቤዘቅ፥ “ኩሽያ ዎጋ ብራቱዋነ ገድያ ዎጋ ብራቱዋ ታን ጭጌዳ ላፑን ታሙ ካተቱ ታ ማሶፍያፐ ላለቴዳ ሱፓ ማጺደ ሚኖ። ታን ኡንቱንቱ ኦዳዋዳን፥ ጾሳይ ታና ኦዳ” ያጌዳ። አ የሩሳላመ አህና፥ ያን ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Adooni-Beezek'i, «Kushiyaa wogga birad'd'etuwaanne gediyaa wogga birad'd'etuwaa taani c'iggeedda laappun tammu kaatetuu ta masoofiyaappe laaletteedda suuppaa mas'iide miino. Taani unttunttu ootseeddawaadan, S'oossay taana ootseedda» yaageedda. Aa Yerusaalame ahina, yaan hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Adooni-Beezeqey, «Kushe manththa biradhdhetanne toho manththa biradhdheta tani qanxxa qanxxa yeggida laappun tammu kawoti ta maaddafe wodhdhida suuppa maxi shiishshidi meettes. Kase istta bolla ta ooththida gene mala Xoossi ta bolla ooththides» gides. Iza Yerusalaame ehiin heen hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኣዶኒ-ቤዜቄይ፥ «ኩሼ ማን ቢራታኔ ቶሆ ማን ቢራታ ታኒ ቃንጻ ቃንጻ ዬጊዳ ላፑን ታሙ ካዎቲ ታ ማዳፌ ዎዳ ሱፓ ማጺ ሺሺዲ ሜቴስ። ካሴ ኢስታ ቦላ ታ ኦዳ ጌኔ ማላ ጾሲ ታ ቦላ ኦዴስ» ጊዴስ። ኢዛ ዬሩሳላሜ ኤሂን ሄን ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዶን-ቤዘቅ፥ “ኩሸነ ቶሆ ዎጋ ብራታ ታኒ ቃንፅዳ ላፑን ታሙ ካዎት ታ ጋይታፐ ዎዳ ቲፍያ ማፅድ ሞሶና። ታኒ ኤንታ ቦላ ኦዳይሳዳ ፆሳይ ታ ቦላ ኦስ” ያግስ። እያ የሩሳላመ ኤህን ያን ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Adooni-Beezeqi, “Kushenne toho wogga biradheta taani qanxida laapun tammu kawoti ta gaytape wodhida tiifiya maxidi moosona. Taani enta bolla oothidaysada Xoossay ta bolla oothis” yaagis. Iya Yerusalaame ehin yan hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም አዶኒቤዜቅ፣ “የእጃቸውና የእግራቸው አውራ ጣቶች የተቈረጡባቸው ሰባ ነገሥታት ከገበታዬ ሥር የወደቀ ፍርፋሪ ይለቃቅሙ ነበር፤ አሁን ግን እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ የፈጸምሁትን አመጣብኝ” አለ፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም አመጡት፤ በዚያም ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዶኒቤዜቅም “የእጆቻቸውና የእግሮቻቸው አውራ ጣቶች የተቈረጡባቸው ሰባ ነገሥታት ከገበታዬ ሥር ፍርፋሪ እየለቀሙ ይበሉ ነበር፤ በእነርሱ ላይ የፈጸምኩትን ግፍ ዛሬ እግዚአብሔር በእኔ ላይ መልሶ አመጣብኝ” ሲል ተናገረ። ወደ ኢየሩሳሌምም ተወስዶ በዚያው ሞተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዶኒቤዜቅ ድማ፦ “ዓባይቶ ኣእዳዎምን ዓባይቶ ኣእጋሮምን ዝተቘርፁ ሰብዓ ነገስታት ኣብ ትሕቲ ማእደይ ርፍራፍ ይላቐሙ ነይሮም እዮም፤ ኣምላኽ ከምቲ ግብረይ ፈደየኒ” በለ። ደቂ ይሁዳ ናብ ኢየሩሳሌም ኣምፅእዎ፤ ኣብኣውን ሞተ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዶኒቤዜቅ ድማ፡ ዓብዓበይቶ ኢደ እግሮም እተቖርጹ ሰብዓ ነገስታት ኣብ ትሕቲ መአደን ርፍራፍ ይላቐሙ ነይሮም እዮም፡ ኣምላኽ ከምቲ ግብረይ ፈደየኒ በለ። ናብ ዮርሳሌም ኣምጽእዎ፡ ኣብኣ ኸአ ሞተ።