Judges 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪ ኣቢሜሌክ ድማ ቶላ ወዲ ፑኣ ወዲ ዶዶ ወዲ ኢሳኮር ንእስራኤል ኪከላኸለሉ ተንሲኡ። ኣብ ሰሚር ድማ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ተቐመጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከአቤሜሌክም በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የአባቱ ወንድም ልጅ የፎሓ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም በኤፍሬም ተራራ በሳምር ተቀምጦ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከአቤሜሌክም በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ በተራራማውም በኤፍሬም አገር ባለችው በሳምር ተቀምጦ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከአቤሜሌክ በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ፥ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር ሳምር በምትባል መንደር ይኖር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብመሌክ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ ዶዶ ናኣ ፑሀ ናአይ ቶላእ እስራኤልያ አሻናዉ ደንዴዳ። እ ይሳኮራ ዛርያ ግዴዳ፥ ኤፍሬማ ገዝያን ሻሚራ ግያ ሳን ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aabimeleeki hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Dooddo na'aa Puuha na'ay Tolaa'i Israa'eeliyaa ashshanaw denddeedda. I Yisaakoora zariyaa gideedda, Efireema gezziyaan Shamiira giyaa saan de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abimelekkey hayqqidaappe guye Doode naaza Puuwa naa Tolay Isra7eele ashshanaas dendides. Izi Yisakoore zareppe gidishe Efreemen bolla gezzen Shamire geetettizason de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቢሜሌኬይ ሃይቂዳፔ ጉዬ ዶዴ ናዛ ፑዋ ና ቶላይ ኢስራኤሌ ኣሻናስ ዴንዲዴስ። ኢዚ ዪሳኮሬ ዛሬፔ ጊዲሼ ኤፍሬሜን ቦላ ጌዜን ሻሚሬ ጌቴቲዛሶን ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብመለከይ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ይሳኮራ ኮቸ ግድዳ ዶዳ ናኣ፥ ፑሀ ናአይ ቶል፥ እስራኤለ አሳ አሻናዉ ደንድስ። እ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ሳምራን ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abimelekey hayqidaape guye, Yisakoora koche gidida Dooda na7aa, Puuha na7ay Toli, Isra7eele asaa ashshanaw dendis. I derey dariya Efreema biittan Samiran de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከአቤሜሌክ በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ፣ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም በኰረብታማው በኤፍሬም አገር ሳምር በምትባል መንደር ይኖር ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አቤሜሌክ ከሞተ በኋላ የዶዶ የልጅ ልጅ የፑአ ልጅ ቶላዕ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ እርሱም ከይሳኮር ነገድ ሲሆን የሚኖረውም በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ሻሚር ተብላ በምትጠራ ስፍራ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ ኣቢሜሌክ ከዓ፥ ቶላ ወዲ ፎሖ፥ ወዲ ዱዲ፥ ካብ ነገድ ይሳኮር፥ ንእስራኤል ከድሕን ተስአ። ንሱ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ኣብ ሳምር ይቕመጥ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕሪ ኣቢሜሌክ ከአ ቶላ ወዲ ጲኣ፡ ወዲዶዶ ካብ ሰብ ይሳኮር፡ ንምድሓን እስራኤል ተንስኤ፡ ንሱ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬም ካብ ሻሚር ይቕመጥ ነበረ።