Judges 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ኣማልኽቲ ጓኖት ድማ ካብ ማእከሎም ኣልጊሶም ንእግዚኣብሄር ኣገልገሉ። ነፍሱ ድማ ብስቓይ እስራኤል ሓዘነት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሌሎችንም አማልክት ከመካከላቸው አስወገዱ፤ እግዚአብሔርንም ብቻ አመለኩ፤ ደስም አሰኙት፤ የእስራኤልም ልጆች ከሥቃይ የተነሣ አእምሮአቸውን አጥተው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌሎችንም አማልክት ከመካከላቸው አስወገዱ፥ እግዚአብሔርንም አመለኩ፤ ነፍሱም ስለ እስራኤል ጕስቍልና አዘነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም በመካከላቸው ያሉትን ባዕዳን አማልክት አስወገዱ፤ ጌታንም አመለኩ፤ እርሱም የእስራኤልን መከራ ሊታገሠው የማይቻለው ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አላጋ ጾሳቱዋ ባረንቱ ግዶፐ ድጊደ፥ መና ጎዳዉ ጎይኔድኖ። እስራኤልያ አሳይ ቱጋቴዳዎ ጾሳይካ ሴለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Allaga s'oossatuwaa barenttu giddoppe diggiide, Med'inaa Godaw goynneeddino. Israa'eeliyaa Asay tuggateeddawoo S'oossaykka seeletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Allaga xoossata ba giddofe diggidi GODAAS goynnida; istta waayeza be7idi GODAY co7u gi agganaas dandaybeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣላጋ ጾሳታ ባ ጊዶፌ ዲጊዲ ጎዳስ ጎይኒዳ፤ ኢስታ ዋዬዛ ቤኢዲ ጎዳይ ጮኡ ጊ ኣጋናስ ዳንዳይቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አላጋ ፆሳታ ባንታ ግዶፈ ድግድ፥ ጎዳ ጎይንዶሶና። ጎዳይ እስራኤለ አሳ ኡንኤተ በእድ ምሸትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Allaga xoossata banta giddofe diggidi, Godaa goyinnidosona. Goday Isra7eele asaa un7etetha be7idi mishetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በመካከላቸው ያሉትን ባዕዳን አማልክት አስወገዱ፤ እግዚአብሔርንም አመለኩ፤ እግዚአብሔርም እስራኤል ስትጐሳቈል ዝም ብሎ ማየት አልቻለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ባዕዳን አማልክታቸውንም አስወግደው፥ እግዚአብሔርን አመለኩ፤ እግዚአብሔርም ስለ እስራኤል መከራ እጅግ አዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ነቶም ባዕዳን ኣማልኽቲ ኻብ ማእኸሎም ኣወገዱ፤ ንእግዚኣብሄርውን ኣምለኹ። እግዚኣብሄር ከዓ ንመከራ እስራኤል ክፅመም ኣይከኣለን።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ነቶም ጓኖት ኣማልኽቲ ኻብ ማእከሎም ደርብዮም ንእግዚኣብሄር ኣገልግልዎ። ነፍሱ ኸአ ብመከራ እስራኤል ተጨነቐት።