Judges 11:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይፍታሕ ድማ ከም ብሓድሽ ናብ ንጉስ ደቂ ዓሞን ልኡኻት ሰደደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮፍታሔም የላካቸው ወደ ዮፍታሔ ተመለሱ፤ ዮፍታሔም ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ መልእክተኞችን እንደ ገና ላከ፤ እንዲህም አለው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮፍታሔም ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ መልክተኞችን እንደ ገና ላከ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮፍታሔም መልእክተኞቹን እንደገና ወደ አሞናውያን ንጉሥ ላካቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮፍታሄ ላኤንዋ አሞናቱዋ ካትያኮ አሳ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yofittaahe laa'entsuwaa Amoonatuwaa kaatiyaakko asaa kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yoftahey nam7anththo zaaridi Amoone dere kawookko as kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮፍታሄይ ናምኣን ዛሪዲ ኣሞኔ ዴሬ ካዎኮ ኣስ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮፍታሄይ ናምአን አሞነ ካዋኮ አሰ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoftaahey nam7antho Amoone kawako ase kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዮፍታሔም መልእክተኞቹን እንደ ገና ወደ አሞናውያን ንጉሥ ላካቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮፍታሔ እንደገና መልእክተኞችን ወደ ዐሞን ንጉሥ ላከ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮፍታሔ ድማ ናብ ንጉስ ደቂ ኣሞን መሊሱ ልኡኻት ሰዲዱ፥
Amharic Tigrinya 2011
ይፍታሕ ድማ ናብ ንጉስ ደቂ ዓሞን መሊሱ ልኡኻት ሰደደ፡