Judges 11:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ዮፍታሕ ከምዚ ይብል፦ እስራኤል ንምድሪ ሞኣብን ንምድሪ ደቂ ዓሞንን ኣይወሰዳን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮፍታሔ እንዲህ ይላል፥ “እስራኤል ከግብፅ በወጡ ጊዜ የሞዓብን ምድር፥ የአሞንንም ልጆች ምድር አልወሰዱም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አለው። ዮፍታሔ እንዲህ ይላል። እስራኤል የሞዓብን ምድር የአሞንንም ልጆች ምድር አልወሰደም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አላቸው፤ “ዮፍታሔ እንዲህ ይላል፤ እስራኤል የሞዓብንም ሆነ የአሞናውያንን ምድር አልወሰደም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እስራኤልያ አሳይ ሞኣበ ጋድያ ዎይ አሞና ጋድያ አክቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaadan yaageedda; «Israa'eeliyaa Asay Moo'aabe gadiyaa woy Amoona gadiyaa akibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Isra7eele asay Mo7aabe biitta woykko Amoone biitta ekkibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢስራኤሌ ኣሳይ ሞኣቤ ቢታ ዎይኮ ኣሞኔ ቢታ ኤኪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኪተትዳ አሳይ፥ “እስራኤለ አሳይ ሞአበ ቢታ ዎይኮ አሞነ ቢታ ኤክቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kiitetida asay, “Isra7eele asay Moo7abe biitta woyko Amoone biitta ekibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም አላቸው፤ “ዮፍታሔ እንዲህ ይላል፤ እስራኤል የሞዓብንም ሆነ የአሞናውያንን ምድር አልወሰደም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህ በማለትም መልስ ሰጠው፤ “እስራኤላውያን የሞአብንም ሆነ የዐሞንን ምድር አልወሰዱም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ በሎ፦ “ዮፍታሔ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ እስራኤል ምድሪ ሞኣብን ምድሪ ደቂ ኣሞንን ኣይወሰደን።
Amharic Tigrinya 2011
በሎ ኸአ፡ ይፍታሕ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እስራኤል ምድሪ ሞኣብን ምድሪ ደቂ ዓሞንንሲ ኣይወሰደን።