Judges 11:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እስራኤል ኣብ ሄሽቦንን ጽግዕተኛታታን ኣብ ኣሮኤርን ምስ ጽግዕተኛ ስፍራታታን ኣብ ኵለን ኣብ ገማግም ባሕሪ ኣርኖን ዝርከባ ከተማታትን ንሰለስተ ሚእቲ ዓመት ኪነብር ከሎ፧ ሽዑ ስለምንታይ ኣብ ውሽጢ እቲ ግዜ ዘይመለስካዮም?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረ ጊዜ፥ በዚያ ዘመን ስለ ምን አላዳንሃቸውም ነበር?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረ ጊዜ፥ በዚያ ዘመን ስለ ምን አልወሰዳችኋቸውም ነበር?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደሮችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያን ጊዜ ስለምን አልወሰዳችኋቸውም?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እስራኤልያ አሳይ ሃሰቦና፥ አሮኤራነ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ካታማቱዋ ኡባ፥ ሄዋዳንካ፥ ቃይ አርኖና ሻፋ ጋጻን ደእያ ካታማቱዋ ኡባ ላቲደ፥ ሄዙ ጼቱ ላይ ደኤድኖ። ያትና፥ ሄ ዎደ አያዉ ዎ አክበይክቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Israa'eeliyaa Asay Haaseboona, Aaro'eeranne unttunttu yuushshuwaan de'iyaa katamatuwaa ubbaa, hewaaddankka, k'ay Arnnoona Shaafaa gas'aan de'iyaa katamatuwaa ubbaa laattiide, heezzu s'eetu laytsaa de'eeddino. Yaatina, he wode ayaw wotsi akkibeykkitee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Haseboonenne he heera, Aaro7eerenne he heera, Arnoone shaafa matan diza katamata ubbaa laattidi 300 layth de7ides; histtiin he wode ays zaari woththi ekkibeekketii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃሴቦኔኔ ሄ ሄራ፥ ኣሮኤሬኔ ሄ ሄራ፥ ኣርኖኔ ሻፋ ማታን ዲዛ ካታማታ ኡባ ላቲዲ 300 ላይ ዴኢዴስ፤ ሂስቲን ሄ ዎዴ ኣይስ ዛሪ ዎ ኤኪቤኬቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ሀሰቦና፥ አሮኤራነ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ ኡባ፥ ቃስ አርኖና ሻፋ ማታን ደእያ ካታማታ ኡባ ላትድ ሄ ፄቱ ላይ ደእስ። ያትን፥ ሄ ዎደ አይስ ዎ ኤካብኪ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Haseboona, Aro7eeranne enta yuushuwan de7iya gutata ubbaa, qassi Arnoona shaafa matan de7iya katamata ubbaa laattidi heedzu xeetu laythi de7is. Yaatin, he wode ayis wotha ekabikii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮቿ፣ በአሮዔርና በመንደሮቿ፣ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረበት በዚያን ጊዜ ስለ ምን አልወሰዳችኋቸውም ነበር?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ሦስት መቶ ዓመት ሙሉ እስራኤል ሐሴቦንና መንደሮችዋን ዓሮዔርንና መንደሮችዋን፥ እንዲሁም በአርኖን ወንዝ ዳርቻ ያሉትን ከተሞች በሙሉ ወርሰው ኖረዋል፤ ታዲያ በነዚህ ዘመናት ሁሉ ስለምን መልሳችሁ አልወሰዳችኋቸውም ነበር?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ኣብ ሓሴቦንን ኣብ ዓድታታን፥ ኣብ ዓሮዔርን ኣብ ዓድታታን፥ ኣብ ጥቓ ኣርኖን ዘለዋ ዅለን ከተማታትን ሰለስተ ሚእቲ ዓመት ተቐሚጦምወን እዮም። ስለ ምንታይ ደኣ በቲ ዘመን እቱይ ዘይወሰድኩምዎም?
Amharic Tigrinya 2011
እስራኤል ኣብ ሔስቦንን ኣብ ዓድታታን፡ ኣብ ዓርዔርን ኣብ ዓድታታን፡ ኣብ ጥቓ ኣርኖን ዘለዋ ኹለን ከተማታትን ሰለስተ ሚእቲ ዓመት ተቐሚጡ ኸሎ ደአ ስለምንታይ በቲ ዘበን እቲ ዘይወሰድኩምዎ፡