Judges 13:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ሰበይቲ ድማ ተጓየየት ጎይያ ንሰብኣያ ሓበረቶ እሞ፡ እንሆ፡ እቲ ቅድሚ ቅሩብ መዓልቲ ናባይ ዝመጸ ሰብኣይ ተራእየኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴቲቱም ፈጥና ሮጠች ለባልዋም፥ “እነሆ፥ አስቀድሞ ወደ እኔ የመጣው ያ ሰው ደግሞ ተገለጠልኝ” ብላ ነገረችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሴቲቱም ፈጥና ሮጠች ለባልዋም። እነሆ፥ በቀደም ዕለት ወደ እኔ የመጣው ሰው ደግሞ ተገለጠልኝ ብላ ነገረችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ለባሏ ለመንገር ፈጥና በመሄድ፥ “ባለፈው ጊዜ የተገለጠልኝ ሰው ዛሬም ተገለጠልኝ” አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማጫ ምሽራታ ኤለካ ባረ አስናኮ ባደ፥ “በአ፥ እን ጋላስ ታኮ ዬዳ ብታኒ ሀችካ ሀዋን ደኤ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mac'c'a mishirata ellekka bare asinaakko baade, «Be'a, ini gallassi taakko yeedda bitanii hachchikka hawaan de'ee» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Maccassaya eeson ba azinaakko baada, «Beya! He wode taas beettidayssi ha7ikka taas qasseka qonccides» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማጫሳያ ኤሶን ባ ኣዚናኮ ባዳ፥ «ቤያ! ሄ ዎዴ ታስ ቤቲዳይሲ ሃኢካ ታስ ቃሴካ ቆንጪዴስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማችያ ኤለሳዳ ባ አዝናኮ ባዳ፥ “ሄደ ታኮ ይዳ አደይ ሀች ታዉ ቆንጭስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Machiya ellesada ba azinaako bada, “Heede taako yida addey hachi taw qoncis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም ለባሏ ለመንገር ፈጥና በመሄድ፣ “ባለፈው ጊዜ የተገለጠልኝ ሰው ዛሬም ተገለጠልኝ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በፍጥነት ወደ እርሱ ሮጣ በመሄድ “እነሆ! ያ ከዚህ በፊት ወደ እኔ መጥቶ የነበረው ሰው ዛሬም እንደገና ተገለጠልኝ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ሰበይቲ ድማ ብጕያ ናብ ሰብኣያ ኸይዳ “እቲ ሓደ መዓልቲ መፂኡኒ ዝነበረ ሰብኣይ፥ እንሆ ተገሊፁለይ” ኢላ ነገረቶ።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ሰበይቲ ድማ ቀልጢፋ ናብ ሰብኣያ ጎይያ፡ እቲ ሓደ መዓልቲ መጺኡኒ ዝነበረ ሰብኣይ፡ እንሆ ተራእዩኒ፡ ኢላ ነገረቶ።