Judges 14:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብቲ ግዜ እቲ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ልዕሊ እስራኤል ይገዝኡ ስለ ዝነበሩ፡ ኣቦኡን ኣዲኡን ግና ንፍልስጥኤማውያን ዕድል ዝደለየ ካብ እግዚኣብሄር ምዃኑ ኣይፈለጡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቱና እናቱም ነገሩ ከእግዚአብሔር እንደ ሆነ አላወቁም፤ እርሱ ከፍልስጥኤማውያን በቀልን ይመልስ ዘንድ ይፈልግ ነበርና። በዚያም ወራት ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ይገዙ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም በፍልስጥኤማውያን ላይ ምክንያት ይፈልግ ነበርና ነገሩ ከእርሱ ሆነ፤ አባቱና እናቱ ግን አላወቁም። በዚያን ጊዜም ፍልስጥኤማውያን በእስራኤል ላይ ገዦች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፥ ከፍልስጥአማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር ጌታ ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፕልስጼማቱዋ ኦላናዉ መና ጎዳይ ጋሱዋ ኮዪደ፥ ሀዋ ኡንቱንቱ ቦላ ኦያዋ ሳምሶና አዉነ አታ ኤርበይክኖ። ሄ ዎደ ፕልስጼማቱ እስራኤልያ አሳ ሞዲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Piliss's'eematuwaa olanaw Med'inaa Goday gaasuwaa koyiide, hawaa unttunttu bolla ootsiyaawaa Samssoona aawunne aata eribeykkino. He wode Piliss's'eematuu Israa'eeliyaa asaa mooddiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeemeta olanaas GODAY gaaso koyidi hayssa istta bolla ooththizayssa Samsoone aawaynne aayeya eribeettenna; he wode Filisxeemeti Isra7eele asaa haareettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፊሊስጼሜታ ኦላናስ ጎዳይ ጋሶ ኮዪዲ ሃይሳ ኢስታ ቦላ ኦዛይሳ ሳምሶኔ ኣዋይኔ ኣዬያ ኤሪቤቴና፤ ሄ ዎዴ ፊሊስጼሜቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ሃሬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፍልስፄመታ ኦላናዉ ጎዳይ ጋሶ ኮይድ፥ ሄሳ ኤንታ ቦላ ኦይሳ ሳምሶና አዋይነ አይያ ኤርቦኮና። ሄ ዎደ ፍልስፄመት እስራኤለታ ሃሮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeemeta olanaw Goday gaaso koyidi, hessa enta bolla ootheysa Samsoona aawaynne aayiya eribookona. He wode Filisxeemeti Isra7eeleta haaroosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፣ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር እግዚአብሔር ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሶምሶን ይህን እንዲያደርግ የሚመራው እግዚአብሔር እንደ ሆነ ወላጆቹ አላወቁም፤ በዚያም ጊዜ ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን ይገዙ ስለ ነበር፥ እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንን ለመቃወም ምክንያት ይፈልግ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቦኡን እኖኡን ግና፥ እግዚኣብሄር ምስ ፍልስጥኤማውያን ክዋጋእ ምኽንያት ይደሊ ነበረ እሞ፥ እዙይ ካብኡ ኸም ዝኾነ ኣይፈለጡን ነበሩ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸዓ ፍልስጥኤማውያን ንእስራኤል ይገዝእዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቦኡን ኣዲኣኡን ግና፡ እግዚኣብሄር ካብ ፍልስጤኤማውያን ምኽንያት ይደሊ ነበረ እሞ፡ እዚ ኻብኡ ኸም ዝኾነ፡ ኣይፈለጡን ነበሩ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸአ ፍልስጤኤማውያን ንእስራኤል ይገዝእዎ ነበሩ።