Judges 14:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መንፈስ እግዚኣብሄር ከኣ ብሓይሊ መጸ፡ ኣብ ኢዱ ከኣ ዋላ ሓንቲ እኳ ኣይነበሮን፡ ከም ቈልዓ ቐደዶ። ነቲ ዝገበሮ ግና ንኣቡኡ ይኹን ንኣዲኡ ኣይነገሮን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ አደረ፤ የፍየል ጠቦትን እንደሚጥልም ጣለው፤ በእጁም እንደ ኢምንት ሆነ፤ ያደረገውንም ለአባቱና ለእናቱ አልተናገረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ በኃይል ወረደ፤ ጠቦትን እንደሚቆራርጥ በእጁ ምንም ሳይኖር ቈራረጠው፤ ያደረገውንም ለአባቱና ለእናቱ አልነገረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህ ጊዜ የጌታ መንፈስ በኃይል ወረደበት፤ ስለዚህ የፍየል ጠቦት እንደሚገነጣጠል አንበሳውን ያለ ምንም መሣሪያ በባዶ እጁ ገነጣጠለው፤ ያደርገውን ግን ለአባቱም ሆነ ለእናቱ አልነገራቸውም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ አያናይ ሳምሶና ቦላን ዎልቃፐ ዎዳ፤ ዴሻ ማራ ዱሰረያዋዳን፥ ባረ ኩሽያን አያነ ኦይቀናን ጋሙዋ ዱሰረ የጌዳ። ሄ ባረ ኦዳዋ ባረ አዎነ ባረ አትዉ ኦድቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa Ayyaanay Samssoona bollan wolk'k'aappe wod'd'eedda; deeshsha maraa duuseretsiyaawaadan, bare kushiyan ayaanne oyk'k'ennan gaammuwaa duuseretsi yegeedda. He bare ootseeddawaa bare aawoonne bare aattiw odibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Ayanay Samsoone bolla wodhdhidi izas wolqqa immides; qeeri deysha laaqqa mala ba kushen aykkoka oykkontta gaammoza peedhereththi yeggides. Hessaka ba aawassinne ba aayeys yootibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኣያናይ ሳምሶኔ ቦላ ዎዲ ኢዛስ ዎልቃ ኢሚዴስ፤ ቄሪ ዴይሻ ላቃ ማላ ባ ኩሼን ኣይኮካ ኦይኮንታ ጋሞዛ ፔሬ ዬጊዴስ። ሄሳካ ባ ኣዋሲኔ ባ ኣዬይስ ዮቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ጎዳ አያናይ ሳምሶና ቦላ ዎልቃን ዎስ፤ እ ዴሻ ማር ዱሰረይሳዳ ባ ኩሸን አይኮካ ኦይኮና ጋሙዋ ዱሰረ የግስ። ባ ኦዳይሳ ባ አዋስነ ባ አየስ ኦድቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode Godaa Ayyaanay Samsoona bolla wolqan wodhis; I deesha mari duuseretheysada ba kushen aykoka oykonna gaammuwa duuserethi yeggis. Ba oothidaysa ba aawasinne ba aayes odibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ የእግዚአብሔር መንፈስ በኀይል ወረደበት፤ ስለዚህ የፍየል ጠቦት እንደሚገነጣጠል አንበሳውን ያለ ምንም መሣሪያ በባዶ እጁ ገነጣጠለው፤ ያደረገውን ግን ለአባቱም ሆነ ለእናቱ አልነገራቸውም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በድንገትም የእግዚአብሔር መንፈስ ሶምሶንን አበረታው፤ ስለዚህም አንበሳውን እንደ አንድ የፍየል ጠቦት ያኽል በመቊጠር ያለ ምንም መሣሪያ በባዶ እጁ ገነጣጥሎ ጣለው፤ ያደረገውንም ነገር ለወላጆቹ አልነገራቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መንፈስ እግዚኣብሄር ከዓ ኣብኡ ወረደ፤ ኣብ ኢዱ ዝኾነ መሳርሒ እንተይሓዘ፥ ንማሕስእ ከም ዝሰላልዕዎ ሰላልዖ። እቲ ዝገበሮ ግና ነቦኡ ኾነ ንኖኡ ኣይነገሮምን።
Amharic Tigrinya 2011
መንፈስ እግዚኣብሄር ከአ ወረዶ፡ ኣብ ኢዱ ገለ እጃ ዜብሉ ኽንሱ፡ ንማሕስእ ከም ዚሰላልዕ ሰላልዖ። እቲ ዝገበሮ ግና ነቦኡ ኮነ ነዲኡ ኣይነገሮምን።