Judges 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ እዚ ዝገበረ መን እዩ፧ ንሳቶም ድማ፡ ሲምሶን ወዲ ቲምናዊ፡ ንሰበይቱ ወሲዱ ንብጻዩ ስለ ዝሃባ፡ መለሱ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ደይቦም ንዓኣን ንኣቦኣን ብሓዊ ኣቃጸሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፍልስጥኤማውያንም፥ “ይህን ያደረገ ማን ነው?” አሉ። እነርሱም፥ “ሚስቱን ወስዶ ለሚዜው አጋብቶበታልና የቴምናታዊዉ አማች ሶምሶን ነው” አሉአቸው። ፍልስጥኤማውያንም ወጥተው የአባቷን ቤትና እርስዋን አባቷንም በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፍልስጥኤማውያንም። ይህን ያደረገው ማን ነው? አሉ። እነርሱም። ሚስቱን ወስዶ ለሚዜው አጋብቶበታልና የተምናዊው አማች ሶምሶን ነው አሉ። ፍልስጥኤማያንም ወጥተው ሴቲቱንና አባትዋን በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፍልስጥኤማውያን፥ “ይህን ያደረገው ማን ነው?” ብለው ሲጠይቁ፥ “ሚስተ ለሚዜው ስለ ተሰጠችበት የቲምናዊው ዐማች ሳምሶን ነው” የሚል መልስ አገኙ። ስለዚህም ፍልስጥኤማውያን ወጥተው ሴቲቱንና አባቷን በእሳት አቃጥለው ገደሏቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፕልስጼማቱ፥ “ሀዋ ኦዳዌ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼድኖ። ሽን አሳይ፥ “ሳምሶን ኦዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ትምና አሳ ግድያ አ ቦሉ፥ አ ማቻቶ አ ሚዝያዉ እሜዳ ድራሳ” ያጌዳ። ፕልስጼማቱ ቢደ፥ ኦዉነ እ አዉዋ ታማን ጹጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Piliss's'eematuu, «Hawaa ootseeddawe oonee?» yaagiide oochcheeddino. Shin asay, «Samssooni ootseedda; ayaw gooppe, Timina asaa gidiyaa Aa bolluu, Aa machchatto Aa miiziyaw immeedda dirassa» yaageedda. Piliss's'eematuu biide, owunne I aawuwaa taman s'uuggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeemeti ba garsan, «Hayssa ooththiday oonee?» giidi issoy issaara oyshettidi iza machchiya iza laggetappe issaas imettida Temina dere asaa bollo Samsoone gididayssa erida; hessa gishshas Filisxeeme asay kezidi maccassayonne izi aawaa taman xuuggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፊሊስጼሜቲ ባ ጋርሳን፥ «ሃይሳ ኦዳይ ኦኔ?» ጊዲ ኢሶይ ኢሳራ ኦይሼቲዲ ኢዛ ማቺያ ኢዛ ላጌታፔ ኢሳስ ኢሜቲዳ ቴሚና ዴሬ ኣሳ ቦሎ ሳምሶኔ ጊዲዳይሳ ኤሪዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ኬዚዲ ማጫሳዮኔ ኢዚ ኣዋ ታማን ጹጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፍልስፄመት፥ “ሀይሳ ኦዳይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችዶሶና። አሳይ፥ “ሄሳ ኦዳይ ሳምሶና። ትምና አስ ግድዳ እያ ቦሎይ፥ እያ ማችዉ እያ ላዛንስ እምዳ ግሾ ሄሳ ኦስ” ያግዶሶና። ፍልስፄመት ብድ እዮነ እ አዋ ታማን ፁግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeemeti, “Haysa oothiday oonee?” yaagidi oychidosona. Asay, “Hessa oothiday Samsoona. Timina asi gidida iya bolloy, iya machiw iya laazanthas immida gisho hessa oothis” yaagidosona. Filisxeemeti bidi iyonne I aawa taman xuuggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍልስጥኤማውያን፣ “ይህን ያደረገው ማን ነው?” ብለው ሲጠይቁ፣ “ሚስቱ ለሚዜው ስለ ተሰጠችበት የተምናዊው ዐማች ሳምሶን ነው” የሚል መልስ አገኙ። ስለዚህም ፍልስጥኤማውያን ወጥተው ሴቲቱንና አባቷን በእሳት አቃጥለው ገደሏቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፍልስጥኤማውያን ይህን ያደረገው ማን እንደሆን በጠየቁ ጊዜ፥ ሶምሶን መሆኑን ተረዱ፤ የቲምና ተወላጅ የሆነው ዐማቱ የሶምሶንን ሚስት ሚዜው ለነበረ ሌላ ሰው ሰጥቶበት ነበር፤ ስለዚህ ፍልስጥኤማውያን ሄደው ሴቲቱንና አባቷን በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ፍልስጥኤማውያን “እዙይ ዝገበረ መን እዩ?” ኢሎም ጠየቑ። “እቲ ቲምናታዊ ሰብኣይ፥ ሰበይቱ ወሲዱ ንዓርኩ ስለ ዝሃቦ፥ ሶምሶን ሰብኣይ ጓሉ እዩ” ኢሎም መለሱሎም። እቶም ፍልስጥኤማውያን ድማ ደዪቦም፥ ንኣኣን ነቦኣን ብሓዊ ኣቃፀልዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ፍልስጤኤማውያን፡ እዚ ዝገበረ መን እዩ በሉ። ሲምሶን፡ ሰብኣይ ጓሉ ነቲ ቲምናታዊ፡ ሰበይቱ ወሲዱ ንዓርኩ ስለ ዝሀቦ፡ ንሱ እዩ፡ በሉ። እቶም ፍልስጤኤማውያን ድማ ደዩቦም፡ ንእኣን ነቦኣን ብሓዊ ኣንደድዎም።