Judges 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብድሕሪኡ ድማ ኣብ ጎልጎል ሶሬክ ሓንቲ ደሊላ እትበሃል ሰበይቲ ኣፍቀረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህ በኋላ በሶሬሕ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም በኋላ በሶሬቅ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጊዜ በኋላ ሳምሶን በሶሬቅ ሸለቆ የምትኖር ደሊላ የምትባል አንዲት ሴት ወደደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳምሶን ሶሬቃ ግያ ዛንጋራን ደእያ እት ዳሊሎ ግያ ምሽራቶ ሲቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Samssooni Soreek'a giyaa zanggaaraan de'iyaa itti Daliilo giyaa mishiratto siik'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Samsooney Soreeqe shoobban diza issi Dalilo geetettiza maccassayo dosides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሳምሶኔይ ሶሬቄ ሾባን ዲዛ ኢሲ ዳሊሎ ጌቴቲዛ ማጫሳዮ ዶሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጉ ዎደፐ ጉየ ሳምሶን ሶረቃ ዛንጋራን ደእያ እስ ዳልሎ ጌተትያ ማጫስዉ ዶስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Guutha wodepe guye Samsooni Soreqa zangaaran de7iya issi Dalilo geetetiya maccasiw dosis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሳምሶን በሶሬቅ ሸለቆ የምትኖር ደሊላ የምትባል አንዲት ሴት ወደደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ሶምሶን በሶሬቅ ሸለቆ የምትኖር ደሊላ ተብላ የምትጠራ አንዲት ሴት ወደደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪዙይ ከዓ ኣብ ለሰ ሾሬቅ ደሊላ ዝስማ ሰበይቲ ፈተወ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕርዚ ኸአ ኾነ፡ ኣብ ለሰ ሾሬቅ ደሊላ ዝስማ ሰበይቲ ፈተወ።