Judges 18:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብቶም ኣብ ጾራን እሽታኦልን ዝነበሩ ኣሕዋቶም ድማ መጹ፡ ኣሕዋቶም ድማ፡ እንታይ ትብሉ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚያም አምስቱ ሰዎች ወደ ወንድሞቻቸው ወደ ሶራሕና ወደ እስታሔል ተመለሱ፤ ወንድሞቻቸውንም፥ “ምን አስቀምጦአችኋል?” አሉአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ወንድሞቻቸውም ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል ተመለሱ፤ ወንድሞቻቸውም። ምን ወሬ ይዛችኋል? አሉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል እንደተመለሱ ወገኖቻቸው፥ “የሄዳችሁበት ጉዳይ እንዴት ሆነ?” በማለት ጠየቋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እቼሹ አሳቱ ጾርአነ ኤሽታኦላ ካታማቱዋን ደእያ ባረንቱ እሻቱዋኮ ስሜድኖ፤ ኡንቱንቱ እሻቱ፥ “አያ ኦዱዋ አኪደ ዬድቴ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ichcheshu asatuu S'or"anne Eshttaa'oola katamatuwaan de'iyaa barenttu ishatuwaakko simmeeddino; unttunttu ishatuu, «Ayaa oduwaa akkiide yeedditee?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssi ha hanozi iza ufayssontta gishshas Sa7ooli keehi hanqettides; izikka, «Dawites tammu shii, taas shii xalla! gida. Histtiin izas kawoteththafe attiin aazi attidee!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲ ሃ ሃኖዚ ኢዛ ኡፋይሶንታ ጊሻስ ሳኦሊ ኬሂ ሃንቄቲዴስ፤ ኢዚካ፥ «ዳዊቴስ ታሙ ሺ፥ ታስ ሺ ጻላ! ጊዳ። ሂስቲን ኢዛስ ካዎቴፌ ኣቲን ኣዚ ኣቲዴ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እቻሹ አሳት ፆርአንነ ኤሽታኦላን ደእያ ባንታ እሻታኮ ስምዶሶና፤ ኤንታ እሻት፥ “አይ ዎረ ኤክድ ይደቲ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ichashu asati Xor7aninne Eshta7oolan de7iya banta ishatako simmidosona; enta ishati, “Ay wore ekidi yidetii?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል እንደ ተመለሱ ወገኖቻቸው፣ “የሄዳችሁበት ጕዳይ እንዴት ሆነ?” በማለት ጠየቋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምስቱም ሰዎች ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል በተመለሱ ጊዜ ወገኖቻቸው፦ “ምን ወሬ አላችሁ?” ብለው ጠየቁአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብ ፆርዓን ኤሽታዖልን፥ ናብ ኣሕዋቶም ምስ መፁ እቶም ኣሕዋቶም እንታይ ወረ ሒዝኩም ኣለኹም በልዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ጾርዓን ኤሽታዖልን ከአ፡ ናብ ኣሕዋቶም መጹ፡ እቶም ኣሕዋቶም ድማ፡ እንታይ ተውርዩልና በልዎም።