Judges 19:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ቤቱ ምስ ኣተወ ድማ፡ ካራ ወሲዱ ንሰበይቱ ሒዙ፡ ብእግራ ኣብ ዓሰርተው ክልተ መቒሉ ናብ ኵሉ ግዝኣት እስራኤል ሰደዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ቤቱም በገባ ጊዜ ካራ አነሣ፤ ዕቅብቱንም ይዞ ከአጥንቶችዋ መለያያ ላይ ለዐሥራ ሁለት ቈራርጦ ወደ እስራኤል ሀገር ሁሉ ሰደደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ቤቱም በመጣ ጊዜ ካራ አነሣ፥ ቁባቱንም ይዞ ከአጥንቶችዋ መለያያ ላይ ለአሥራ ሁለት ቈራርጦ ወደ እስራኤል አገር ሁሉ ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቤቱ እንደደረሰም ቢላዋ አንሥቶ ቁባቱን ዐሥራ ሁለት ቦታ በመቈራረጥ ወደ እስራኤል ምድር ሁሉ ሰደደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶይ ጋኪደ፥ ማሻ አኪደ፥ ባረ አኪያ ቆማት አሃ ታማነ ላኡዋ ከሲደ ቃንጸሬዳ። እት እት ግሹዋ እት ዛረዉ፥ ኡባና ታማነ ላኡ እስራኤልያ ዛረቶ የደዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Soy gakkiide, mashshaa akkiide, bare akkiyaa k'oomatti anhaa tammanne laa"uwaa kessiide k'ans's'ereetseedda. Itti itti gishuwaa itti zarew, ubbanna tammanne laa"u Israa'eeliyaa zaretoo yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Soo gakkida mala mashsha ekkidi ba laggeththoy aha 12 kessi qanxxereththides; kumeththa Isra7eele deraa gakkana mala issi issi qanxxo 12 Isra7eele qommotas yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶ ጋኪዳ ማላ ማሻ ኤኪዲ ባ ላጌይ ኣሃ 12 ኬሲ ቃንጼሬዴስ፤ ኩሜ ኢስራኤሌ ዴራ ጋካና ማላ ኢሲ ኢሲ ቃንጾ 12 ኢስራኤሌ ቆሞታስ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ባ ሶ ጋክዳ ዎደ ማሻ ኤክድ፥ ባ ላገ አሀ ታማነ ናምኡ በሳን ቃንፀረድ፥ እስ እስ ቃንፁዋ ታማነ ናምኡ እስራኤለ ኮቻታስ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ba soo gakida wode mashsha ekidi, ba laggethe aha tammanne nam7u bessan qanxerethidi, issi issi qanxuwa tammanne nam7u Isra7eele kochatas yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቤቱ እንደ ደረሰም ቢላዋ አንሥቶ ቁባቱን ዐሥራ ሁለት ቦታ በመቈራረጥ ወደ እስራኤል ምድር ሁሉ ሰደደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እዚያም በደረሰ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ፤ ቢላዋም አንሥቶ የቊባቱን ሬሳ ዐሥራ ሁለት ቦታ ቈራረጠው፤ ወደ እስራኤል አገር ሁሉ ለዐሥራ ሁለቱ ነገዶች አንዳንድ ቊራጭ ላከ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ገዛኡ ምስ ኣተወ፥ ካራ ወሲዱ ነታ ናይ ወሰን ሰበይቱ ሒዙ በቲ መፈላለዪ ኣዕፅምታ ኣብ ዓሰርተ ኽልተ ቝራፅ ቘራሪፁ፥ ናብ ኵላ ምድሪ እስራኤል ሰደዶ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቤቱ ምስ ኣተወ፡ ካራ ወሲዱ ነታ ሰበይቲ ወሰኑ ሒዙ በብብልዕቲ ኣብ ዓሰርተው ክልተ ቖራጽ ቆራረጻ እሞ ናብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ሰደዳ።