Judges 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጽኦም እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም፡ ካብ ኣማልኽቲ ኣብ ከባቢኦም ዝነበሩ ኣህዛብ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ሰዓቡ፡ ሰገዱሎም፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ኣቖጥዕዎ። ቑጠዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከግብፅ ምድርም ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ተዉ፤ ሌሎችንም በዙሪያቸው ያሉ የአሕዛብን አማልክት ተከተሉ፤ ሰገዱላቸውም፤ እግዚአብሔርንም አስቈጡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከግብፅ ምድርም ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ተዉ፥ በዙሪያቸውም ካሉት ከአሕዛብ አማልክት ሌሎችን አማልክት ተከተሉ፥ ሰገዱላቸውም፤ እግዚአብሔርንም አስቈጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከግብጽ ምድር ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ ጌታን ተው፤ በዙሪያቸው ያሉት ሕዝቦች የሚያመልኩአቸውን አማልክት ተከተሉ፤ ሰገዱላቸውም፤ ጌታንም አስቈጡት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግብጼ ጋድያፐ ኡንቱንታ ከሴዳ መና ጎዳ፥ ባረንቱ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳ አግ ባሼድኖ፤ ባረንቱ ዩሹዋን ደእያ አሳቱዋ ኤቃቱዋኮ ስሚደ፥ ኡንቱንቶ ጎይኔድኖ፤ ሄዋን መና ጎዳ ሀንቀድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gibs'e gadiyaappe unttuntta kesseedda Med'inaa Godaa, barenttu mayza aawotuwaa S'oossaa aggi basheeddino; barenttu yuushshuwaan de'iyaa asatuwaa eek'atuwaakko simmiide, unttunttoo goynneeddino; hewan Med'inaa Godaa hank'k'etseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gibxe biittafe istta kessida GODAA, bantta aawata Xoossaa aggaagida; bantta heeran diza asati goynniza eeqatakko simmidi isttas goynnida; hessan GODAA hanqeththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊብጼ ቢታፌ ኢስታ ኬሲዳ ጎዳ፥ ባንታ ኣዋታ ጾሳ ኣጋጊዳ፤ ባንታ ሄራን ዲዛ ኣሳቲ ጎይኒዛ ኤቃታኮ ሲሚዲ ኢስታስ ጎይኒዳ፤ ሄሳን ጎዳ ሃንቄዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግብፀ ቢታፈ ኤንታ ከስዳ ጎዳ፥ ባንታ ማይዛታ ፆሳ አግዶሶና። ኤንታ ዩሹዋን ደእያ አሳ ኤቃታኮ ስሚድ፥ ኤንታዉ ጎይንዶሶና፤ ሄሳን ጎዳ ሀንቀዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gibxe biittafe enta kessida Godaa, banta mayzata Xoossaa aggidosona. Enta yuushuwan de7iya asaa eeqatako simmidi, entaw goyinnidosona; hessan Godaa hanqethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከግብፅ ምድር ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ተዉ፤ በዙሪያቸው ያሉት ሕዝቦች የሚያመልኳቸውን አማልክት ተከተሉ፤ ሰገዱላቸውም። እግዚአብሔርንም አስቈጡት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከግብጽ ያወጣቸውን የቀድሞ አባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ማገልገል ተዉ፤ በዚህም ፈንታ በዙሪያቸው ያሉ ሕዝቦች የሚያመልኩአቸውን የውሸት አማልክትን ማገልገል ጀመሩ፤ ለእነርሱም በመስገድ እግዚአብሔርን አስቈጡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ኻብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅኦም ንኣምላኽ ኣቦታቶም ንእግዚኣብሄር ሓደግዎ። ደድሕሪ ኣማልኽቲ እቶም ኣብ ዙርያኦም ዝነብሩ ኣህዛብ ከዱ፤ ንኣኣቶምውን ሰገዱሎም። በዙይ ከዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጽኦም ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም፡ ካብ ኣማልኽቲ እቶም ኣብ ዙርያኦም ዝነብሩ ህዝብታት ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ ኸዱ፡ ንኣታቶምውን ሰገዱሎም እሞ ንእግዚኣብሄር ኣቖጥዕዎ።