Judges 2:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም ግና ንፈራዶኦም ኣይሰምዑን፣ ደድሕሪ ካልኦት ኣማልኽቲ ድማ ኣመንዝሮም ሰገዱሎም። ግና ከምኡ ኣይገበሩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሌሎች አማልክትን ተከትለው አመነዘሩ፤ ሰገዱላቸውም እንጂ፥ መሳፍንቶቻቸውን አልሰሙም፤ እግዚአብሔርንም አስቈጡት፤ የእግዚአብሔርንም ቃል እንዳይሰሙ አባቶቻቸው ይሄዱባት የነበረችውን መንገድ ፈጥነው ተዉአት፤ እንዲሁም አላደረጉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌሎች አማልክትን ተከትለው አመነዘሩ ሰገዱላቸውም እንጂ መሳፍንቶቻቸውን አልሰሙም፤ አባቶቻቸውም ይሄዱበት ከነበረ መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ፤ አባቶቻቸው ለእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደ ታዘዙ እንዲሁ አላደረጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤላውያን ግን ሌሎችን አማልክት ተከትለው አመነዘሩ፤ ሰገዱላቸውም እንጂ መሳፍንቶታቸውን አልሰሙም። አባቶቻቸው ጌታን በመታዘዘ በሄዱበት መንገድ ሳይሆን፥ አባቶቻቸው የጌታን ሕግ በመከተል ከሄዱበት መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እስራኤልያ አሳይ ፕርድያ ዳናቶ አዛዘትቤና፤ ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ አማነተናን እጼድኖ፤ ሀራ ጾሳቱዋኮ ስሚደ፥ ኡንቱንቶ ጎይኔድኖ። ኡንቱንቱ አዎቱ ሀመቴዳ ኦግያፐ ኤለካ ጉየ ስሜድኖ፤ ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱ ጾሳዉ አዛዘቴዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ አዛዘትበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Israa'eeliyaa Asay pirddiyaa daannatoo azazettibeena; unttunttu Med'inaa Godaw ammanettennan is's'eeddino; hara s'oossatuwaakko simmiide, unttunttoo goynneeddino. Unttunttu aawotuu hametteedda ogiyaappe ellekka guyye simmeeddino; unttunttu mayza aawotuu S'oossaw azazetteeddawaadan, unttunttu azazettibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Isra7eele asay isttas pirdiza daannatas azazettibeenna; istti GODAAS ammanettontta ixxida; eeqa xoossatakko simmidi isttas goynnida; kase bantta aawata ogeppe kare kezida; istta aawati GODAAS azazettida mala istti azazettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢስታስ ፒርዲዛ ዳናታስ ኣዛዜቲቤና፤ ኢስቲ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኢጺዳ፤ ኤቃ ጾሳታኮ ሲሚዲ ኢስታስ ጎይኒዳ፤ ካሴ ባንታ ኣዋታ ኦጌፔ ካሬ ኬዚዳ፤ ኢስታ ኣዋቲ ጎዳስ ኣዛዜቲዳ ማላ ኢስቲ ኣዛዜቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን እስራኤለ አሳይ ሃረይሳታስ ኪተትቦኮና፤ ጎዳስ አማነቶና እፅድ ሀራ ፆሳታ ጎይንዶሶና። ኤንታ አዋት ጎዳስ ኪተትድ ሄመትዳ ኦግያ አግድ ሀራ ሶ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin Isra7eele asay haareysatas kiitetibookona; Godaas ammanetona ixidi hara xoossata goyinnidosona. Enta aawati Godaas kiitetidi hemetida ogiya aggidi hara soo simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን ግን ሌሎችን አማልክት ተከትለው አመነዘሩ፤ ሰገዱላቸውም እንጂ መሳፍንታቸውን አልሰሙም። አባቶቻቸው እግዚአብሔርን በመታዘዝ በሄዱበት መንገድ ሳይሆን፣ አባቶቻቸው የእግዚአብሔርን ሕግ በመከተል ከሄዱበት መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን የእስራኤል ሕዝብ ለመሪዎቻቸው የማይታዘዙ ሆኑ፤ ለእግዚአብሔርም ያላቸውን ታማኝነት አጓድለው የሌሎች ባዕዳን አማልክት አገልጋዮች ሆኑ፤ አባቶቻቸው የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ያከብሩ ነበር፤ እነርሱ ግን የአባቶቻቸውን ምሳሌ አልተከተሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ንኻልኦት ኣማልኽቲ ተኸቲሎም ኣመንዘሩን ሰገዱሎምውን፤ ነቶም መራሕቶም ከዓ ኣይሰምዕዎምን። ኣቦታቶም ይኸድዎ ኻብ ዝነበሩ መንገዲ ቐልጢፎም ረሓቑ፤ ኣቦታቶም ንእግዚኣብሄር ከም ዝተኣዘዙ፥ ከምኣቶም ኣይገበሩን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ግና ደድሕሪ ኻልኦት ኣማልኽቲ መንዘሩን ሰገዱሎምን እምበር፡ ነቶም መሳፍንቶምሲ ኣይስምዕዎምን። ካብታ ኣቦታቶም ንትእዛዛት እግዚኣብሄር ብምእዛዝ ዝኸዱላ መገዲ ቐልጢፎም ኣግለሱ፡ ከማታቶሲ ኣይገብሩን።