Judges 2:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ነበርቲ እዛ ምድሪ እዚኣ ድማ ኪዳን ኣይትእቶ። መሰውኢታቶም ከተፍርስ ኣለካ፡ ድምጸይ ግና ኣይሰማዕካን። ስለምንታይ ከምኡ ጌርካ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተም በዚች ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን አታድርጉ፤ ለአማልክቶቻቸውም አትስገዱላቸው፤ ምስሎቻቸውንም ስበሩ፤ መሠዊያቸውንም አፍርሱ አልሁ። እናንተ ግን ቃሌን አልሰማችሁም፤ ይህንስ ለምን አደረጋችሁ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም መሠዊያቸውን አፍርሱ እንጂ በዚህች ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን አታድርጉ አልሁ። እናንተ ግን ቃሌን አልሰማችሁም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም ከዚህች ምድር ነዋሪዎች ጋር ቃል ኪዳን አታድርጉ፤ መሠዊያቸውንም አፍርሱ፤ እናንተ ግን አልታዘዛችሁኝም፤ ይህን ያደረጋችሁት ለምንድነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተንቱ ሀ ጋድያን ደእያ አሳቱዋና ቃላ ጫቁዋ ገሎፕተ፤ ኡንቱንቱ ያርሽያ ሳኣ ኮልተ’ ያጋድ፤ ሽን ህንተንቱ ታዉ አዛዘትበይክታ። አያዉ ሄዋዳን ሀኔድቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hinttenttu ha gadiyaan de'iyaa asatuwaana k'aalaa c'aak'uwaa geloppite; unttunttu yarshshiyaa sa'aa kolite› yaagaad; shin hinttenttu taw azazettibeykkita. Ayaw hewaadan haneedditee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte ha biittan diza asatara caaqo caaqettofte; istti yarshizasota laallite› gadis; gido attiin intte taas azazettibeekketa; ays hessaththo hanidetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ሃ ቢታን ዲዛ ኣሳታራ ጫቆ ጫቄቶፍቴ፤ ኢስቲ ያርሺዛሶታ ላሊቴ› ጋዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታስ ኣዛዜቲቤኬታ፤ ኣይስ ሄሳ ሃኒዴቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ሀ ቢታን ደእያ አሳታራ ጫቆፍተ፤ ኤንታ ያርሾ በሳ ላልተ’ ያጋስ። ሽን ህንተ ታዉ ኪተትበከታ፤ አይስ ሄሳ ሀንደቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
hinte ha biittan de7iya asatara caaqofite; enta yarsho bessa laallite’ yaagas. Shin hinte taw kiitetibeketa; ayis hessa hanidetii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተም ከዚህች ምድር ነዋሪዎች ጋር ቃል ኪዳን አታድርጉ፤ መሠዊያቸውንም አፍርሱ፤ እናንተ ግን አልታዘዛችሁኝም፤ ይህን ያደረጋችሁት ለምንድን ነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ በዚች ምድር ከሚኖሩ ሕዝብ ጋር ምንም ዐይነት ቃል ኪዳን አታድርጉ፤ መሠዊያዎቻቸውንም አፍርሱ፤’ እናንተ ግን አልታዘዛችሁኝም፤ ይህንስ ያደረጋችኹት ለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩምውን ምስቶም ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዝነብሩ ኺዳን ኣይትእተዉ፤ መሰውኢታቶምውን ኣፍርሱ፥ ኢለ ኣዚዘኩም ነይረ። ንስኻትኩም ግና ንቓለይ ኣይሰማዕኹምዎን፤ ስለ ምንታይ ኢኹም እዙይ ዝገበርኩም?
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩምውን ምስቶም ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዚነብሩ ኺዳን ኣይእተው፡ መሰውኢታቶም ኣፍርሱ፡ ድማ በልኩ። ንቓለይ ግና ኣይሰማዕኩምዎን። ስለምንታይ ኢኹም እዚ ዝገበርኩ፡