Judges 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መልኣኽ እግዚኣብሄር እዚ ንዅሎም ደቂ እስራኤል ምስ ተዛረቦም፡ እቲ ህዝቢ ድምጹ ኣልዒሉ በኸየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ ይህን ቃል ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሁሉ በተ​ና​ገረ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ ድም​ፃ​ቸ​ውን አን​ሥ​ተው አለ​ቀሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መልአክ ይህን ቃል ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በተናገረ ጊዜ ሕዝቡ ድምፃቸውን አንሥተው አለቀሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታም መልአክ ይህን ቃል ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በተናገረ ጊዜ ሕዝቡ ድምፃቸውን አንሥተው አለቀሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ኪታንቻይ ሄዋ እስራኤልያ አሳዉ ኡባዉ ሃሳዬዳ ዎደ፥ አሳይ ባረ ቃላ ቁ ኦደ ዬኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa kiitanchchay hewaa Israa'eeliyaa asaw ubbaw haasayeedda wode, Asay bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiidde yeekkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA kiitanchchay hessa Isra7eele asaa ubbaas yootida wode asay ba qaalaa dhoqqu histtidi yeekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኪታንቻይ ሄሳ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ ዮቲዳ ዎዴ ኣሳይ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ዬኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ኪታንቾይ እስራኤለ አሳስ ሄሳ ኦድዳ ዎደ አሳይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ዬክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa kiitanchoy Isra7eele asaas hessa odida wode asay banta qaala dhoqu oothidi yeekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔርም መልአክ ይህን ቃል ለእስራኤላውያን ሁሉ በተናገረ ጊዜ፣ ሕዝቡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔርም መልአክ ይህን በተናገረ ጊዜ የእስራኤል ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንዅሎም ደቂ እስራኤል እዘን ቃላት እዚኣተን ምስ ተዛረቦም፥ እቶም ህዝቢ ዓው ኢሎም በኸዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኸአ፡ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንኹሎም ደቂ እስራኤል እዘን ቃላት እዚኤን ምስ ተዛረቦም፡ እቶም ህዝቢ ደሃዮም ዓው ኣቢሎም በኸዩ።