Judges 2:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ህዝቢ ድማ ብዅሉ መዓልትታት እያሱን ብዅሉ መዓልትታት እቶም ብድሕሪ እያሱ ብህይወት ዝነበሩ ሽማግለታትን ንእግዚኣብሄር የገልግልዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢያ​ሱም በነ​በ​ረ​በት ዘመን ሁሉ፥ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ያደ​ረ​ገ​ውን ታላ​ቁን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ሁሉ ባወ​ቁት፥ ከኢ​ያሱ በኋላ በነ​በሩ ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ዘመን ሁሉ ሕዝቡ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢያሱም በነበረበት ዘመን ሁሉ፥ ለእስራኤልም ያደረገውን ታላቁን የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ ባዩት፥ ከኢያሱ በኋላ በነበሩ ሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ ሕዝቡ እግዚአብሔርን አመለኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢያሱ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ እንዲሁም ከእርሱ በኋላ ጌታ ለእስራኤል ያደረገውን ታላላቅ ነገሮች ሁሉ ያዩ አለቆች በነበሩበት ዘመን ሁሉ ሕዝቡ ጌታን አመለኩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢያሱ ደኡዋን ደኤዳ ላይ ኡባን አሳይ መና ጎዳዉ ኦዳ፤ እ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳዉ ኦዳ ዎልቃማ ኦሱዋ ኡባ በኤዳ ጭማቱዋ ዎደ ኡባን መና ጎዳዉ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyyaasu de'uwaan de'eedda laytsaa ubbaan Asay Med'inaa Godaw ootseedda; I hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaw ootseedda wolk'k'aama oosuwaa ubbaa be'eedda c'imatuwaa wode ubbaan Med'inaa Godaw ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyaasoy shemppora paxa diza layththa ubbaan asay GODAAS ooththides; izi hayqqidaappe guye GODAY Isra7eele asaas ooththida gita ooso ubbaa be7ida cimata wode ubbaankka GODAAS goynnizayssa aggibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢያሶይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ላይ ኡባን ኣሳይ ጎዳስ ኦዴስ፤ ኢዚ ሃይቂዳፔ ጉዬ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኦዳ ጊታ ኦሶ ኡባ ቤኢዳ ጪማታ ዎዴ ኡባንካ ጎዳስ ጎይኒዛይሳ ኣጊቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያሱይ ፓፃ ደእያ ላይንነ ጎዳይ እስራኤለ አሳስ ኦዳ ግታ ኦሶ ኡባ በእዳ ጭማት ደእያ ዎደ አሳይ ጎዳስ ኪተትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyyasuy paxa de7iya laythaninne Goday Isra7eele asaas oothida gita ooso ubbaa be7ida cimati de7iya wode asay Godaas kiitetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢያሱ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ እንዲሁም ከእርሱ በኋላ እግዚአብሔር ለእስራኤል ያደረገውን ታላላቅ ነገሮች ሁሉ ያዩ አለቆች በነበሩበት ዘመን ሁሉ ሕዝቡ እግዚአብሔርን አመለከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በኢያሱ ዘመንና በኋላ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ታላቅ ሥራ ባዩት ሽማግሌዎች የሕይወት ዘመን ሁሉ ሕዝቡ እግዚአብሔርን አመለከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ከዓ፥ ብዘመን ኢያሱ ንእግዚኣብሄር የገልግሉ ነበሩ። ከምኡውን ብዅሉ ዘመን እቶም ብድሕሪ ኢያሱ ነዊሕ ዝፀንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገበረሎም ዓብዪ ግብሪ ዝፈልጡ ዓበይቲ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምለኽዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ህዝቢ ድማ፡ ብኹሉ ዘበን እያሱን ብኹሉ ዘበን እቶም ብድሕሪ እያሱ ነዊሕ ዝጸንሑ እሞ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝገብረሎም ዓብዩ ግብሪ ዝረአዩ ዓባይትን፡ ንእግዚኣብሄር ኣገልገልዎ።