Judges 20:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰብ እስራኤል ብዘይካ ብንያም፡ ሰይፊ ዚስሕቡ ሰባት ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ይቝጸሩ ነበሩ። ኩሎም ተዋጋእቲ እዮም ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከብንያምም ልጆች ሌላ የእስራኤል ሰዎች አራት መቶ ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ተቈጠሩ፤ እነዚህም ሁሉ ሰልፈኞች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከብንያምም ልጆች ሌላ የእስራኤል ሰዎች አራት መቶ ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ተቈጠሩ፤ እነዚህም ሁሉ ሰልፈኞች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤላውያን፥ ብንያማውያንን ሳይጨምር፥ ሰይፍ የታጠቁ አራት መቶ ሺህ ተዋጊዎች አሰባሰቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቢንያማ አሳይ ባይናን፥ እስራኤልያ አሳይ ማሻን ኦለትያ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ኦላንቻቱዋ ሺሼዳ፤ ሄ ኡባቱካ ኦላዉ ጊጌዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Biiniyaama Asay baynnaan, Israa'eeliyaa Asay mashshaan olettiyaa oyddu s'eetu sha"a olanchchatuwaa shiishsheedda; he ubbatuukka olaw giigeeddawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Biniyaame qommo gujjontta Isra7eele asay olas giigettida 400,000 olanchchata shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢኒያሜ ቆሞ ጉጆንታ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦላስ ጊጌቲዳ 400,000 ኦላንቻታ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ብንያመ አሳ ጉጆና፥ እስራኤለ አሳይ ማሻን ኦለትያ 400,000 ኦላንቾታ ሺሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Biniyaame asaa gujonna, Isra7eele asay mashshan oletiya 400,000 olanchota shiishidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን፣ ብንያማውያንን ሳይጨምር፣ ሰይፍ የታጠቁ አራት መቶ ሺሕ ተዋጊዎች አሰባሰቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን የብንያምን ነገድ ሳይጨምሩ ብዛቱ አራት መቶ ሺህ መሣሪያ የታጠቀ ሠራዊት አሰለፉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ድማ፥ ብዘይ ነገድ ብንያም፥ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሰይፊ ዝሓዙ ሰባት ነበሩ። እዚኣቶም ኵሎም ተዋጋእቲ ሰባት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብኡት እስራኤል ድማ፡ ብጀካ ብንያም፡ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሴፍ ዚመልሑ ሰብ ተቖጽሩ። እዚኣቶም ኩሎም ተዋጋእቲ ሰባት ነበሩ።