Judges 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓለቓ ኲሉ ህዝቢ፡ ካብ ኵሎም ነገድ እስራኤል ድማ፡ ሰይፊ ዚስሕቡ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ እግረኛታት፡ ኣብ ኣኼባ ህዝቢ ኣምላኽ ተራእዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ የሕዝቡ ሁሉ አለቆች ሰይፍ በሚመዝዙ፥ በቍጥርም አራት መቶ ሺህ እግረኞች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ የሆኑ የሕዝብ ሁሉ አለቆች ሰይፍ በሚመዝዙ በቍጥርም አራት መቶ ሺህ እግረኞች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ሕዝብ ነገዶች ሁሉ ቁጥራቸው አራት መቶ ሺህ በሚሆን፥ ሰይፍ በሚመዙ እግረኞች ወታደሮች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ መካከል ተገኙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ሺቄዳ ጾሳ አሳና እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባ ካፓቱካ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ግዶን ማሻን ኦለታናዉ ዳንዳይያ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ኦላንቻቱ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He shiik'eedda S'oossaa asaanna Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaa kaappatuukka de'iino. Unttunttu giddon mashshaan olettanaw danddayiyaa oyddu s'eetu sha"a olanchchatuu de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He shiiqida Xoossa asaara Isra7eele qommota kaaleththiza qommo halaqatikka deettes. Istta giddon olas giigettida 400,000 olanchchati deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ሺቂዳ ጾሳ ኣሳራ ኢስራኤሌ ቆሞታ ካሌዛ ቆሞ ሃላቃቲካ ዴቴስ። ኢስታ ጊዶን ኦላስ ጊጌቲዳ 400,000 ኦላንቻቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ሺቅዳ ፆሳ አሳራ፥ እስራኤለ ዛረ ኡባ ሀላቃት ደኦሶና። ኤንታ ግዶን ማሸ ዳንጭድ ኦለታናዉ ዳንዳእያ 400,000 ኦላንቾት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He shiiqida Xoossaa asaara, Isra7eele zare ubbaa halaqati de7oosona. Enta giddon mashshe dancidi oletanaw danda7iya 400,000 olanchoti de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤል ሕዝብ ነገዶች ሁሉ ቍጥራቸው አራት መቶ ሺሕ በሚሆን፣ ሰይፍ በሚመዙ እግረኞች ወታደሮች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ መካከል ተገኙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስራኤል ሕዝብና ነገድ አለቆች ሁሉ፥ እንዲሁም አራት መቶ ሺህ መሣሪያ የታጠቁ የእግረኛ ጦር ወታደሮች በስብሰባው ተገኝተው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሕሉቕ ኵሉ ህዝብን ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤልን ሰይፊ ዝተዓጠቑ ዅሎም ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ኣጋር ኣብቲ ጉባኤ ህዝቢ እግዚኣብሄር ቆሙ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓላቑ ኹሉ ህዝብን ኩሎም ነገዳት እስራኣኤልን ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሴፍ ዚመልሕ ኣጋር ኣብቲ ማሕበር ህዝቢ ኣምላኽ ቀረቡ።